የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ Supply of Sanitary Fixture ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ስለመሆናቸው ማስረጃ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በመክፈል በኮንስትራክሽን ዲዛይን ግንባታ ማማከር ድርጅት ቃሊቲ ማሰልጠኛ ፊት ለፊት C.R.D.A አጠገብ በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
የሄጦሳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 የበጀት ዓመት በወረዳ ለሚገኙ ጽ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ቋሚ የቢሮ ኤሌክትሮኒከስ፤ ፈርኒቸር፤ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፤ እና የመኪና ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የእለልቱ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ 2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚና አላቂ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች ፣የኤሌትሮኒከስ ዕቃዎች የመኪና እና የሞተር / ጎማዎች፤ የደንብ ልብስ እና ፈርኒቸሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ለቢሮ መገልገያና ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የይ ዓለም ሆስፒታል ህከምና ኮሌጅ ተኝተውና ተመላልሰው ለሚታከሙ ህሙማን የሚውሉ መድኃኒቶች፣ የህክምና መገልገያዎችንና የላቦራቶሪ ሪኤጀንቶች፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የዕዳት ዕቃዎችን፣ ለሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ ለተኝቶ ታካሚዎችና ለህከምና ተማሪዎች ለምግብ አገልግሎት የሚሆኑ ጥራጥሬዎች ፣አትከልት፣ ዳቦ፣የተለያዩ ህትመቶች፣ የመኪና መ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡
የይ ዓለም ሆስፒታል ህከምና ኮሌጅ ተኝተውና ተመላልሰው ለሚታከሙ ህሙማን የሚውሉ መድኃኒቶች፣ የህክምና መገልገያዎችንና የላቦራቶሪ ሪኤጀንቶች፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የዕዳት ዕቃዎችን፣ ለሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ ለተኝቶ ታካሚዎችና ለህከምና ተማሪዎች ለምግብ አገልግሎት የሚሆኑ ጥራጥሬዎች ፣አትከልት፣ ዳቦ፣ እንጀራ ፣ የህንፃ ጥገና ቁሳቁሶች፣ ቢሮ መገልገያ ዕቃዎች (ፈርኒቸር/ቮ የመኪና መለዋወ
የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው መ/ቤቶች የተለያዩ አላቂ እና ቋሚ እስቴሽነሪ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፡ የተለያዩ ኮምፒተሮች /ላፐቶዎች እና ሶላሮች (የመንግስት ሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች የመኪና ዕቃ መለዋወጫዎች፣ እና የሕንፃ መሣሪያዎች፣ ፈርኒቸሮ እና የተለያዩ የሞተር ሳይክሎች በ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት አወዳድረን ለመግዛት ስለምንፈልግ የሚከተለውን መስፈር
በሸገር ከተማ አስተዳደር የአኔ ዲማ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ላሉት ለመንግስት መ/ቤቶች ለ 2019 ዓም ለአንደኛ ዙር የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የሰራተኞች ደንብ ልብስ፤ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የጽዳት እቃዎች ፡የመኪና ከራይ፤የመኪና እና ሞተር ሳይክል ጎማዎች፤ የግንባታ እቃዎች፤ ኤሌክትሮኒክስ፤ የሆቴል ምግቦች፤ ቋሚ የቢሮ እቃዎችየተለያዩ የህትመት ስራዎች እና ሞተር ሳይከል በጨ
የቂርቆስ ክፍስ ከተማ ወረዳ 05 አስተዳደር ጽ/ቤት የ2019 የበጀት ዓመት 1ኛ ዙር ግልጽ ጨረታ።
ኦሮሚያ ሲቴት ዩኒቨርሲት መቴ ካምፓስ በ2019 የበጀት ዓመት ለተማሪዎች ቀለብ የሚውል የምግብ አቅርቦቶችን ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ከ/ከተማየወረዳ 3 ት/ጽ/ቤት የወሐይመራት/አንደኛ አንደኛና መደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ/ም በመደበኛ በጀት በድጎማ በጀት እና በውስጥ ገቢ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በቂርቆስ ከፍለ ከተማ ት/ት/ጽ/ቤት የጠመንጃ ያዥ ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ፡ ቋሚና አላቅ የቢሮ ዕቃዎች፥ አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፥ አላቂ የት/ት መረጃ መሳሪያዎች፥ የሰራተኞች የደንብ ፥ልብስ የጥገና ስራዎች፥በጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የቱሉቦሎ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለሥልጠና የሚውሉ ልዩ ልዩ ዕቃዎችን፣ የጽህፈት መሳሪያዎችን፣ የጸጉርና ውበት ዕቃዎችን፣ የጽዳት ዕቃዎችን፣ ብትን የደንብ ልብሶችን፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን፣ የግንባታ መሳሪያዎችን፣ የልብስ ስፌት ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎችን፣ የፈርኒቸር፣መለዋወጫ ዕቃዎችን፣ የመካኒከስ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በኢሉባቦር ዞን የአሌ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት አመት በወረዳው ስር ለሚገኙት ሴክተር መስሪያቤቶች አገልግሎትየሚውሉ የጽሕፈት መሳሪያዎችን አላቂ ዕቃዎችን፤ የጽዳት ዕቃዎችን፤ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን፤ የፈርኒቸርና የቢሮ ዕቃዎችን፤ የሰራተኞች ደንብ ልብስ፤ ሞትር ሳይከል፤ የመኪናና የሞትር ሳይክል ጎማና ካለማዳሪያ፤ የስፖርት ትጥቅ እንዲውም፤ ለቴከኒክ እና ሙያ ማሠልጠኛ ኮሌጅ የሥልጠና መሳ
በኢትዮጵያ ጉምሩከ ኮሚሽን የሞያሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በቅ/ጽ/ቤቱ እና በስሩ የሚገኙ መ/ጣቢያዎች ተይዞው እና ተወርሰው የሚገኙ በሃራጅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመሽጥ ይፈልጋል::
የሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት በወረዳው ለሚገኙ ጽ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ አላቂና _ ቋሚ የቢሮ ኤሌክትሮኒክስ፤ፈርኒቸር፤የጽህፈት መሣሪያዎችን፤የጽዳት እቃዎችን ፤የሰራተኞች የደንብ ልብስ እና የመኪና ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ በአርሲ የሱዴ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ ሴከተር መ/ቤቶች አገልግሎት ለ2019 በጀት አመት የሚውሉ 1ኛ፡ የጽፈት መሳሪያዎች 2ኛ. የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች 3ኛ. የቢሮ ፈርኒቸሮች 4ኛ. የሰራተኞች የደንብ ልብስ 5ኛ.የጽዳት ዕቃዎች እና 6ኛ.የመኪና ጎማ 7ኛ የቴከኒክና ሙያ የስልጠና መሳሪያዎች በመስኩ የተሰማሩ የንግድ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Oromia Construction Corporation (OCC) has intended to invite eligible bidders for the procurement of Sanitary & Janitor Materials.