Tender Detail

Tender Details


በኦሮሚያ በአርሲ የሱዴ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ ሴከተር መ/ቤቶች አገልግሎት ለ2019 በጀት አመት የሚውሉ 1ኛ፡ የጽፈት መሳሪያዎች 2ኛ. የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች 3ኛ. የቢሮ ፈርኒቸሮች 4ኛ. የሰራተኞች የደንብ ልብስ 5ኛ.የጽዳት ዕቃዎች እና 6ኛ.የመኪና ጎማ 7ኛ የቴከኒክና ሙያ የስልጠና መሳሪያዎች በመስኩ የተሰማሩ የንግድ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ ቁእር 01/2019

በኦሮሚያ በአርሲ የሱዴ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለተለያዩ ሴከተር /ቤቶች አገልግሎት 2019 በጀት አመት የሚውሉ 1ኛ፡ የጽፈት መሳሪያዎች 2. የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች 3. የቢሮ ፈርኒቸሮች 4. የሰራተኞች የደንብ ልብስ 5.የጽዳት ዕቃዎች እና 6.የመኪና ጎማ 7 የቴከኒክና ሙያ የስልጠና መሳሪያዎች በመስኩ የተሰማሩ የንግድ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት የሚከተሉትን መስፈርቱን የሚያሟሉ ማንኛውም ተጫራቾች መወዳደር ደችላሉ፡፡

1.     በግብር ከፋይነት ተመዝግቦ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር(TIN) ያለውና ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የተመዘገበበትን፤ በአቅራቢዎች ዝርዝር(Supplier List) ማስረጃ የሚያቀርብ እና የዘመኑን 2019 የግብር ግዴታውን የተወጣ የንግድ ፈቃዳቸውን ያሳደሱ ማስረጃ አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅበታል

2.     የጨረታውን ሰነድ ብር 500 (አምስት መቶ ) የማይመለስ በመክፈል በኩሳ ቅርንጫፍ ሲንቄ ባንክ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1055441111212 ከሱዴ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በመውሰድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 የስራ ቀናት ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

3.     ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ብር 15,000 (አስራ አምስት ብር) በሱዴ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ስም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኩላ ቅርንጫፍ የሂሳብ ቁጥር 1000095450702 በመከፈል የከፈሉበትን ሲፒአ ከጨረታው ሰነድ ጋር በማያያዝ የጨረታውን ሰነድ በሁለት ፓስታ አድርገው ኦርጂናል ሰነድ እና ኮፒውን ሰነድ ለየብቻ በፖስታ አሽጎ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

4.     አሸናፊው ተጫራች እቃውን በራሱ ማጓጓዣ ሱዴ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ድረስ ማምጣት (ማቅረብ) ይኖርባቸዋል።

5.     የጨረታው ሳጥን ከታሸገ በኋላ የሚቀርብ ማንኛውም ሰነድ ተቀባይነት የለውም፤

6.     ተጫራቾች ለደንብ ልብስ እና ለጫማ ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7.     መስሪያ ቤቱ የሚያጫርታቸውን እቃዎች ብዛት እንደ አስፈላጊነታቸው በመጨመርም በመቀነስ ወይም ከውስጡ በመተው ማዘዝ ይችላል፡፡

8.     ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ 15 የስራ ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 15ኛው የስራ ቀን 1100 ሰዓት ታሽጎ 16ኛው የስራ ቀን 03:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻችው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

9.     /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮች:- 0913474348/0910742397 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በኦሮሚያ ክልስ በአርሲ ዞን የሱዴ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

✨ messages.ai_summary
- Procuring for the 2019 budget year: office stationery equipment, electronics, office furniture, staff uniforms, cleaning supplies, vehicle tires, and technical/vocational training equipment for various sector offices. - Issued by the Sudie District Finance Office, Arsi Zone, Oromia. - Bid documents are available for a non-refundable fee of 500 ETB. Submission deadline is 2026-08-19; bids open on 2026-08-20. - Bid bond: 15,000 ETB, payable to the Commercial Bank of Ethiopia Kula Branch, account number 1000095450702, in the name of the Sudie District Finance Office. - Eligible bidders must be registered taxpayers with TIN and VAT, provide supplier list evidence, a renewed business license, and clear current tax obligations. Uniform and shoe samples are required, and the winning bidder must deliver goods to the office using their own transport.
Save Tender