በኢሉባቦር ዞን የአሌ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት አመት በወረዳው ስር ለሚገኙት ሴክተር መስሪያቤቶች አገልግሎትየሚውሉ የጽሕፈት መሳሪያዎችን አላቂ ዕቃዎችን፤ የጽዳት ዕቃዎችን፤ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን፤ የፈርኒቸርና የቢሮ ዕቃዎችን፤ የሰራተኞች ደንብ ልብስ፤ ሞትር ሳይከል፤ የመኪናና የሞትር ሳይክል ጎማና ካለማዳሪያ፤ የስፖርት ትጥቅ እንዲውም፤ ለቴከኒክ እና ሙያ ማሠልጠኛ ኮሌጅ የሥልጠና መሳ
በኦሮሚያ በአርሲ የሱዴ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ ሴከተር መ/ቤቶች አገልግሎት ለ2019 በጀት አመት የሚውሉ 1ኛ፡ የጽፈት መሳሪያዎች 2ኛ. የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች 3ኛ. የቢሮ ፈርኒቸሮች 4ኛ. የሰራተኞች የደንብ ልብስ 5ኛ.የጽዳት ዕቃዎች እና 6ኛ.የመኪና ጎማ 7ኛ የቴከኒክና ሙያ የስልጠና መሳሪያዎች በመስኩ የተሰማሩ የንግድ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በልደታ/ከ/ከተማ ተስፋ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ጥቅል ግገር ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ህጋዊ አቅራቢዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡: በ
የወላይታ ሶዶ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የተለያዩ የስልጠና ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት የሀዋሣ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ICI Textile, Garement & Leather Technology: Automechanics GMFA & Machining Water Supply and IDDC: Electromechanical Technology IEMD,BEI, Electrical Electronics Equipement (EEES) & የደንብ ልብስ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢት/ክል/መንግስት ቴክ/ሙያ/ትም/ ስልጠና ቢሮ በስልጤ ዞን ዳሎቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 በጀት ዓመት ለቢሮና ለስልጠና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል የስልጠና ማቴሪያል የተለያዩ ቋሚና አላቂ ዕቃዎችን በሚዲያ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በለጋምቦ ወረዳ የአቀስታ ፖሊ/ቴ/ ኮሌጅ ለ2018 ዓ.ም ለስልጠና አገልግሎት የሚውል የህንፃ ቁሳቁስ እቃዎች የኤሌክትሮኒክስ፣ የፅህፈትና ቋሚ ቢሮ እቃ የጋርመንትና የደንብ ልብስ፣ የግብርና ማሰልጠኛ፣ የፅዳት የአውቶ ማሰልጠኛ ዕቃ እና የስፖርት ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት ካፋ ዞን ቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ/ም በጀት ዘመን ለስልጠና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን ማለትም፣ በሎት1 ጀኔራል ሜታል ፋብርኬሽን፣ ፕላምፕንግ እቃዎች እና ፈርኒቸርሜከንግ እቃዎችን/፣ በሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ዕቃዎች፣ በሎት 3. አይሲቲ ዕቃዎች በሎት4 አግሮፕሮሰስንግ፣ በሎት 5 ሆቴልና ቱሪዝም፣ በሎት 6 የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ በሎት 7፣ አውቶሞቲቭ እቃዎች፣ በሎት 8 የጋርሜንት እቃዎች እና በሎት 10 ሰርቬይንግ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ለ2018ዓ/ም የሥልጠና ዘመን በተመደበለት የመደበኛና የካፒታል በጀት ለተለያዩ ዲ/ቶና ለሥልጠና አገልግሎት የሚውሉ ለቢ.ኢ.አይ፣ ለውድ ዎርክ፣ ለአይ.ኢ.ኤም.ዲ፣ ለቴክስታይል እና ጋርመንት፣ ለአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ለአውቶሞቲቭ፣ ለማሽኒግ፣ ለሜካኒክስ፣ ለቧንቧ ውሃ ሥራ፣ ለኮንስትራክሽን፣ የጽሕፈት መሣሪያ፣ የፅዳት እቃዎች፣ የግቢ ውበት እና ቋሚ ሥልጠና መሣሪያ ዕቃዎችን ከነሙሉ አክሰሰሪያቸው በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የድሬዳዋ ፖሊ ቴክንክ ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በሁለተኛ ዙር ለመማር ማስተማር ሂደት የሚያገለግሉ፣ የአውቶሞቲቭ እቃዎች፣ ማኒፋክቸሪንግ፣ የአይሲቲ እቃዎች፣ ሰርቬይንግ እና ድራፍቲንግ እቃዎች፣ የሆቴል እና ቱሪዝም እቃዎች፣ ውድ ዎርክ ፣ የዴኬር/የህጻናት ማቆያ እቃዎች፣ ቴክስታይል እና ጋርመንት እቃዎችን፣ የትያትሪካል አርት እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የባቱ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በጀት ለ1ኛ ዙር ለሥልጠና የሚውል የእስቴሽነሪ፣ የኤሌክትሪክ/ኤሌክትሮኒክስ፣ የኮንስትራክሽን፣ የጋርመንት፣ የአውቶሞቲቭ፣ ለሆቴል እና ለውበት ሳሎን ማሠልጠኛ የሚውሉ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡