Tender Detail

Tender Details


የባቱ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የባቱ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት

 

·        1 የማስተማሪያና ቋሚ እቃዎች የምርት ፍል ግብአቶችን በምሳሌነት፡ ሜራ, square, pipe ply wood የፕሮጀክት እቃዎች

·        2 የኤሌክትሪክና ልክትሮኒ አቃዎች

·        3 የአውቶሞቲቭ ስልጠናና የጥገና ስፔር part

·        4 የስቴሽነሪ እቃዎች

·    5 የሀውስሆለዲንግ ስለዚህ በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ራቾች ያሸነፉበትን ዕቃ እስከ ኮሌጁ /ባቱ/ ዝዋይ ከተማ ድረስ የሚያደርሱበትን የመጫኛ የመጓጓዣ እና የማውረጃ ወጪን በማካተት ከዚህ በታች በተጠቀሱት ሁኔታ እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል፤

1.     የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ በሚጫረቱበት ዘርፍ የተመዘገበ ስለመሆኑ ማስረጃ የሚያቀርቡ።

2.     ተጫራቾች ህጋዊ ንግድ ፈቃድ እና 2017/2018 ግብር መክፈላቸውን መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

3.     ተጫራቾች የግብር ከፋይ የምዝገባ ሰርተፊኬት ቲን ቁጥር ፎቶ ኮፒ ማስረጃ ከሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፣

4.     ተጫራቾች ለጨረታው የተዘጋጀውን የማይመለስ 300 መቶ ብር ለእያንዳንዱ ሰነድ በመፈል ከኮሌጁ ይናንስ የንብረትና የግዢ አስተደደር ቡድን ክፍል የጨረታውን ሰነድ በሎት 15 ተከታ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 200 እስከ 1130 ሰዓት ድረስ የሚሸጥ መሆኑን፡፡

5.     ተጫራ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) ለጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ሰነድ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በባቱ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ስም አሰርተው ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ የሚችሉ።

6.     ተጫራቾች የሚወደደሩበትን ዕቃ የዋጋ ሰነድ በጥራት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው በኮሌጁ ጥያቄ ብቻ በመሙላት ሙሉ አድራሻቸውንና የሚወዳደሩትን ዕቃ በመጥቀስ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ እስከ 30/3/2018 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ድረስ ብቻ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው የሚከፈተው በዚሁ ቀን 830 ላይ ይሆናል፡፡

7.     ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል/በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በስልክ ቁጥር፡- 0464412071 ይደውሉ

 

የባቱ ፖሊ ቴክኒክ

Save Tender