በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በለጋምቦ ወረዳ የአቀስታ ፖሊ/ቴ/ ኮሌጅ ለ2018 ዓ.ም ለስልጠና አገልግሎት የሚውል የህንፃ ቁሳቁስ እቃዎች የኤሌክትሮኒክስ፣ የፅህፈትና ቋሚ ቢሮ እቃ የጋርመንትና የደንብ ልብስ፣ የግብርና ማሰልጠኛ፣ የፅዳት የአውቶ ማሰልጠኛ ዕቃ እና የስፖርት ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በለጋምቦ ወረዳ የአቀስታ ፖሊ/ቴ/ ኮሌጅ ለ2017 ዓ.ም ለስልጠና አገልግሎት የሚውል የህንፃ ቁሳቁስ እቃዎች የኤሌከትሮኒክስ ፡ የፅህፈትና ቋሚ የቢሮ ዕቃ ፣ የጋርመንትና የደንብ ልብስ ፡ የግብርና ማሰልጠኛ፡ የፅዳት የአውቶ ማሰልጠኛ ዕቃ እና የስፖርት ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ::