Tender Detail

Tender Details

  • Company Akesta Polytechnic College (የአቀስታ ፖሊ/ቴ/ ኮሌጅ)
  • Address ደቡብ ወሎ ዞን : አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 0927377402
  • Website
  • Deadline09 Dec 2024, 2:30 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Educational And Training Equipment And Machinery

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በለጋምቦ ወረዳ የአቀስታ ፖሊ/ቴ/ ኮሌጅ ለ2017 ዓ.ም ለስልጠና አገልግሎት የሚውል የህንፃ ቁሳቁስ እቃዎች የኤሌከትሮኒክስ ፡ የፅህፈትና ቋሚ የቢሮ ዕቃ ፣ የጋርመንትና የደንብ ልብስ ፡ የግብርና ማሰልጠኛ፡ የፅዳት የአውቶ ማሰልጠኛ ዕቃ እና የስፖርት ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ::


                            ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ                                 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በለጋምቦ ወረዳ የአቀስታ ፖሊ// ኮሌጅ 2017 . ለስልጠና አገልግሎት የሚውል የህንፃ ቁሳቁስ እቃዎች የኤሌከትሮኒ የፅህፈትና ቋሚ የቢሮ ዕቃ የጋርመንትና የደንብ ልብስ የግብርና ማሰልጠኛ፡ የፅዳት የአውቶ ማሰልጠኛ ዕቃ እና የስፖርት ትጥቅ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ::

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በዘመኑን የታደሰ በተጠቀሱት የንግድ ዘርፎች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው
  3. የሚሞሉት ዋጋ 200000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  4. ከአሁን በፊት በመንግስት ግዥ ተሳትፎ ያሸነፈውን እቃ ሳያቀርብ ቀርቶ በጨረታ እንዳይሳተፍ ደብዳቤ ያልተፃፈበት
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን መረጃዎች ፎቶ ኮፒ እና ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን ለጨረታ ሲቀርቡ ኦርጅናል መረጃውን ቢያቀርቡ የተሻለ ይሆናል ፡፡
  6. የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ ::
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 150 /አንድ መቶ ሀምሳ ብር/ በመፈል ከግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 9 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ /ሲፒአ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዳቸው ላይ ስርዝ ድልዝ መኖር የለበትም ካለም የራሱ ፊርማ መቀመጥ አለበት፡
  10. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዳቸው ላይ እና በፖስታው ላይ የተሟላ አድራሻቸውን መጻፍና የድርጅቱን ማህተም ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. የጨረታ ሰነዱን ከኮሌጁ በግዥ ፋይናስና ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 9 16/3/2017 . እስከ 30/3/2017 ከቀኑ 1130 ሰዓት ድረስ መግዛት ሲቻል ከዚያ በኋላ ኮሌጁ አያስተናግድም፡፡
  12. ማንኛውም ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ በራሱ እስፔስፊኬሽን የሞላ ከጨረታው ይሰረዛል፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ፖስታውን ማስገባት ሲኖርበት ኦርጅናልና በአንድ ወይም አንድወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቂ በታሸገ ፖስታ በማሸግ በአቀስታ ፖሊ//ኮሌጅ በግዥ ፋይናስና ንብረት አስተዳደር ቡድን ወይም ቢሮ ቁጥር 9 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት 30/3/2017 . ከቀኑ 830 ሰዓት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  14. ጨርታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይናስና ንብረት አስተዳደር ቡድን ክፍል ቢሮ ቁጥር 9 1/04/2017 . 830 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  15. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  16. VAT ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢዎች VAT ጨምራችሁ መሙላት አለባችሁ ይህን ጨምሮ ያልተሞላ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  17. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 9 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0927377402 ወይም ስልክ ቁጥር 0917185277 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በጋምቦ ወረዳ የአቀስታ ፖሊ/ቴ/ ኮ

Save Tender