የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት ካፋ ዞን ቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ/ም በጀት ዘመን ለስልጠና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን ማለትም፣ በሎት1 ጀኔራል ሜታል ፋብርኬሽን፣ ፕላምፕንግ እቃዎች እና ፈርኒቸርሜከንግ እቃዎችን/፣ በሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ዕቃዎች፣ በሎት 3. አይሲቲ ዕቃዎች በሎት4 አግሮፕሮሰስንግ፣ በሎት 5 ሆቴልና ቱሪዝም፣ በሎት 6 የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ በሎት 7፣ አውቶሞቲቭ እቃዎች፣ በሎት 8 የጋርሜንት እቃዎች እና በሎት 10 ሰርቬይንግ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ መለያ PTC 001/2018
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት ካፋ ዞን ቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ/ም በጀት ዘመን ለስልጠና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን ማለትም፣ በሎት1 ጀኔራል ሜታል ፋብርኬሽን፣ ፕላምፕንግ እቃዎች እና ፈርኒቸርሜከንግ እቃዎችን/፣ በሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ዕቃዎች፣ በሎት 3. አይሲቲ ዕቃዎች በሎት4 አግሮፕሮሰስንግ፣ በሎት 5 ሆቴልና ቱሪዝም፣ በሎት 6 የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ በሎት 7፣ አውቶሞቲቭ እቃዎች፣ በሎት 8 የጋርሜንት እቃዎች እና በሎት 10 ሰርቬይንግ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ስለሆነም ተወዳዳሪዎች፡-
1ኛ በሙያ መስክ ወይም በዘርፉ የተመዘገቡና ለዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው፣ ህጋዊ ዕቃ አቅራቢ ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይ ስለመሆናቸው እና የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው፡፡
2ኛ የዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ /specification/ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ከ1ኛ ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት አዲስ አበባ ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው ተግባረእድ ፖሊ ቴክኒክ መግቢያ በር እና በቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግዥ ንብ/አስ/ር ቢሮ 2ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ በኮሌጁ የሂሳብ ቁጥር1000029122877 ላይ የማይመለስ 200 ብር በማስገባት የመጫረቻ ሰነዱን መውሰድ
3ኛ ተጫራቾች ጨረታው የሚታሸግበትና የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት የሚጫረቱባቸውን እቃዎች በመለየት በአይነታቸው እያንዳንዱን የሚሸጡበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለየብቻ ዋናውና ኮፒውን በፖስታ በማሸግ የሚጫረቱበትን ዘርፍ የተጫራቾችን ስም ወይም ድርጅት በመፃፍና ማህተም በመምታት ለዚሁ ተግባርበተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በሰዓቱ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
4ኛ የጨረታ ሳጥን የሚታሸገው የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው ቀን የጨረታ ሰነዱን ከአ/አበባ የገዛችሁት አዲስ አበባ ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው ተግባረእድ ፖሊ ቴክኒክ በግቢያ በር ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከረፋዱ 4፡00 የሚታሽግ ሲሆን ከቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የጨረታ ሰነድ የገዛችሁት ተጫራቾች ከላይ በተጠቀሰው ሰዓትና ቀን በቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚታሸግ ሆኖ፤ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ጨረታው ከታሽገበት 2ኛው ቀን በቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 2ኛው ፎቅ ግዥ/ ንብ/አስ/ር ቢሮ ከረፋዱ 4፡00 ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡ ሆኖም በጨረታ መዝግያና መከፈቻ ወቅት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪል ያለመገኘት ጨረታውን ከመከፈት አይከለከልም፡፡ እለቱ የእረፍት ወይም በዓል ቀን ከሆነ ወደየሚቀጥለው ስራ ቀን ይተላለፋል፡፡
5ኛ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ፣ የባንከ ዋስትና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሌተርኦፍ ከሬዲት ለያንዳንዱ ሎት የጨረታ ማወዳደርያ ሰነድ የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
6ኛ አሸናፊዎች ባሸነፉበት የዕቃ ዋጋ መጠን የውል ማስከበሪያ 10% በባንክ የተረጋገጠ CPO፤ የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሌተርኦፍ ክሬዲት ለያንዳንዱ ሎት የጨረታ ማወዳደርያ ሰነድ ለየብቻ ማስያዝ እና ያሸነፉበትን የእቃ ናሙና ውል ከገቡበት 3 /ሶስት/ ቀን ውስጥ ለኮሌጁ ቀድሞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታ የተሸነፉ ተወዳዳሪዎች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
7ኛ አሸናፊ ተጫራቾች ዕቃውን እስከ ቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ድረስ የትራንስፖርትና ማንኛውን ወጪ በመቻል በውሉ ላይ በሚጠቀሰው ቀን ማቅረብና ማስረከብ አለባቸው፡፡ ለማያቀርቡት ለውል ማስከበርያ ያስያዙት ገንዘብ አይመለስም፡፡
8ኛ ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከተከፈተበት እለት ጀምሮ ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡
9ኛ በጨረታ ሰነዱ ላይ ማንኛውንም ማስተካከያ ማድረግም ሆነ ከቀረበው ሰነድ ውጭመሙላት አይፈቀድም።
10ኛ ተጫራቾች ባሸነፉበት እቃ የካሽ ሪጅስተር ደረሰኝ ከአታችሜንት ጋር አያይዞ ማቅረብ ወይም የካሽ ሪጅስቴር ደረሰኝ የማይጠቀሙ ከሆነ የማይጠቀሙበት ምክንያት ከገቢዎች መ/ቤት ደብዳቤ በማስደገፍ የእጅ በእጅ ደረሰኝ ጋር ማቅረብ አለባችሁ፡፡
11ኛ ኮሌጁ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0917916439 /0913466023 /0927694591/ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት በካፋ ዞን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
