በቂርቆስ ከፍለ ከተማ ምስራቅ ጎህ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት ለቢሮና ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉ ቋሚ ዕቃዎች፣ የፅህፈት መሳሪያ፣ የደንብ ልብስ፣የፅዳት ዕቃዎች፣ አላቂ የህከምና ዕቃዎች፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ የተለያዩ የህፃናት መጫወቻ ዕቃዎች፤ የላቡራቶሪ ዕቃዎችና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
France – Medical equipments – Supply of Medical Equipment for Adwa General Hospital, Tigray region and Abala Primary Hospital Afar Region
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጋርመንት ማሽኖች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የወላይታ ሶዶ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የተለያዩ የስልጠና ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት የሀዋሣ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ICI Textile, Garement & Leather Technology: Automechanics GMFA & Machining Water Supply and IDDC: Electromechanical Technology IEMD,BEI, Electrical Electronics Equipement (EEES) & የደንብ ልብስ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
Ethiopian Center for Development (DANIDA Project) invites sealed bids for the purchase of a household waste crusher machine, garment fabrics/apparel for training, and hotel operation training materials.
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስራና ከህሎት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት ለመስሪያ ቤቱ አገልግሎት የሚውል የጋርመንት ማሽነሪ ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።
Abay Insurance Company (S.C.) would like to invite all interested and eligible bidders for the supply of different kinds of Uniforms and suit for 2025/26 Budget year
FDRE MOND Army Foundation invites all eligible bidders who are interested to supply Different Types of Garment Spare Parts
በማዕከላዊ ኢት/ክል/መንግስት ቴክ/ሙያ/ትም/ ስልጠና ቢሮ በስልጤ ዞን ዳሎቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 በጀት ዓመት ለቢሮና ለስልጠና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል የስልጠና ማቴሪያል የተለያዩ ቋሚና አላቂ ዕቃዎችን በሚዲያ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መንግስት ካፋ ዞን ቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ/ም በጀት ዘመን ለስልጠና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን ማለትም፣ በሎት1 ጀኔራል ሜታል ፋብርኬሽን፣ ፕላምፕንግ እቃዎች እና ፈርኒቸርሜከንግ እቃዎችን/፣ በሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ዕቃዎች፣ በሎት 3. አይሲቲ ዕቃዎች በሎት4 አግሮፕሮሰስንግ፣ በሎት 5 ሆቴልና ቱሪዝም፣ በሎት 6 የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ በሎት 7፣ አውቶሞቲቭ እቃዎች፣ በሎት 8 የጋርሜንት እቃዎች እና በሎት 10 ሰርቬይንግ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕ/ክልል መንግስት ከህሎት ቴክኖሎጂ ቢሮ የቤንች ሸኮ ዞን የአማን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2018 በጀት ዓመት ለኮሌጅ አገልግሎት የሚውል እቃዎች መግዛት ይፈልጋል።
የወላይታ ሶዶ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም ለአንደኛ ዙር የተለያዩ የስልጠና ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አውዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የድሬዳዋ ሁሉ አቀፍ ማማረፊያ ቤት ለ2018 የበጀት ዓመት ለሕግ ታራሚዎች ምግብ እህል፣ ጥራጥሬና ማጣፈጫዎች፣ ለስልጠና (ለብረታ ብረት እና እንጨት ሥራ) እና ጥገና ዕቃዎች፣ ለጽሕፈት መሣሪያዎች፣ ለፅዳት እና ለከፊል ቋሚ ዕቃዎች፣ ለኤሌክትሪክ ሥልጠናና ጥገና፣ ለመ/ልማት ግንባታ የሚውሉ ዕቃዎች ግብዓቶች/ እና ለውበትና ፀጉር ሥራ ቅባቶችና ዕቃዎች፣ ለልብስ ስፌት ሥራ ስልጠናና ለደንብ ልብስ አገልግሎት የሚውሉ ጨርቃ ጨርቅና ልዩ ልዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የአ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2018 ዓ.ም በጀት ለ1ኛ ዙር ለሥልጠና የሚውል የእስቴሽነሪ፣ የኤሌክትሪክ/ኤሌክትሮኒክስ፣ የኮንስትራክሽን፣ የጋርመንት፣ የአውቶሞቲቭ፣ ለሆቴል እና ለውበት ሳሎን ማሠልጠኛ የሚውሉ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡