የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስራና ከህሎት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት ለመስሪያ ቤቱ አገልግሎት የሚውል የጋርመንት ማሽነሪ ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስራና ከህሎት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት ለመስሪያ ቤቱ አገልግሎት የሚውል የጋርመንት ማሽነሪ ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶችን አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል ስለዚህ በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ
ተጫራቾች
1. የተጫራቾች አሴት ታክስ ወይም ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያረጋገጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል።
2. የዘመኑ ግብር የከፈሉና አግባብ ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው።
3. በፍይናንስ መ/ቤቶች እቃ አቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበ ማንኛውም ተጫራች መሳተፍ ይችላል፡፡
4. ለእያንዳንዱ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ከመ/ቤቱ ገዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ የማይመስስ ብር 100 (አንድ መቶ) ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ የቴክኒካል የጨረታ ሰነድና የፋይናንሻል የጨረታ ሰነድ ለየብቻ ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን ለእያንዳንዱ ተመሳሳይ አንዳንድ ኮፒዎች አዘጋጅተው በኢንቨሎፕ የውጭ ገጽ ዋና /ኦርጂናል ወይም ኮፒ ብሎ በመጻፍ እና አሽገው ለዚህ አገልግሎት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን የሚያስገቡበት የመጨረሻ ቀን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት አለት ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ሲሆን በ15ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ተዘግቶ በቀጣይ ቀን ከቀኑ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የግዥ ፋይናንስ ቢሮ በግልጽ ይከፈታል፡፡ ሆኖም በ16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ጨረታ የሚከፈተው በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ ይሆናል።
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጋርመንት 30,000 (ሰላሳ ሺህ ብር) ሲፒኦ፣ ባንክ ጋራንቲ ወይም ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
8. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልግ/ጉ/አቅራቢዎች ተጨማሪ መረጃ የሚፈልጉ ከሆነ በስልከ ቁጥር 0461810500 ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ
መ/ቤቱ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የመ/ቤቱ አድራሻ ከመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ
አ/ምንጭ
