Ethiopian Center for Development (DANIDA Project) invites sealed bids for the purchase of a household waste crusher machine, garment fabrics/apparel for training, and hotel operation training materials.
Ethiopian Center for Development (DANIDA Project) invites interested bidders for the Purchase
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቬሎፕመንት /ECD/ በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ በፕሮጀክቱ በአጋር ትምህርት ቤቶች ላይ የተሰሩ ሥራዎችን በቪዲዮ እና በህትመት መልክ በመሰነድ ለልምድ ልውውጥ እና ለመማሪያ እንዲሁም ወደፊት ለሚቀርጹ ለሌሎች ፕሮጀክቶች እንደ ግብዓት እንዲያገለግል ለማድረግ ታቅዷል። በመሆኑም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ላይ እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /ECD/ ለህፃናት ትምህርት ምቹ እና ማራኪ ለማድረግ የሚያግዙ ልዩ ልዩ የፅህፈት መሳሪያዎች እና ቁሳቁሶችን ለመግዛት አቅዷል በመሆኑም በፅህፈት መሳሪያዎች እና የትምህርት ግብዓቶች አቅርቦት ዘርፍ የተሰማራችሁ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Ethiopian Center for Development (DANIDA Project) invites interested bidders for the Purchase of different items.
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /ECD/ ከችግኝነት ያለፉ ቁጥራቸው 1000 የሚሆኑ የተለያዩ የዛፍ እና የፍራፍሬ አይነቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
The organization invites sealed bids from eligible bidders as per conditions specified hereunder.
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /E CD/ እና ፔስታሎዚ የህፃናት መርጃ ድርጅት /PCF/ በጋራ በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር በሚገኙ 12 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ "ጥራቱን የጠበቀ አካታች እና ፍትሃዊ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነትን ማሻሻል" የሚል ሙሉ ትኩረቱን በትምህርት ጥራት ላይ ያደረገ ፕሮጀክት በመተግበር ላይ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ድርጅታችን ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት / ECD/ ቀጥሎ የተመለከተውን የኮንስትራክሽ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቬሎፕመንት /ECD/ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ፔስታሎዚ የህፃናት መርጃ ድርጅት /PCF/ ከተባለ አጋር ድርጅት ጋር በመሆን "Mobile Toolkit for Climate Resilience" የሚል ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ፕሮጀክት በመተግበር ላይ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም በነዚህ አጋር ትምህርት ቤቶች ላይ የአየር ንብረት ለውጥን በተመለከተ ለሚሰሩ ሥራዎች ግብዓት ሊሆኑ የሚችሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለመግዛት አቅደዋል፡፡ በመሆኑም ቀጥሎ በተዘረዘሩት ሎቶች መሰረት ቁሳቁሶቹን ማቅረብ የምትችሉ ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ላይ እንዲሳተፉ ተጋብዛችኋል፡፡
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቬሎፕመንት /ECD/ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በሚገኙ ስድስት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ፔስታሎዚ የህፃናት መርጃ ድርጅት /PCF/ ከተባለ ድጋፍ ሰጪ ድርጅት ጋር በመሆን ለሚተገብረው "Mobile toolkit for Climate Resilience (MICR)" ፕሮጀክት በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ የትምህርት ማህበረሰቡን ግንዛቤ ከፍ ለማድረግ የሚጠቅሙ የተለያዩ ህትመቶችን ለማሳተም ይፈልጋል፡፡
Ethiopian Center for Development(DANIDA Project) invites interested bidders the Purchase of Different Items garment fabric/apparel and related items for the garment training department, hotel operation training material input for the hotel operation training department, garment, and hotel IGA business start-up material
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት ሀገር በቀል የሆነና ለትርፍ ያልተቋቋመ የልማት ድርጅት ሲሆን ላለፉት ዓመታት ውጤታማ የሆኑ ፕሮጄከቶችን በመንደፍ ከተለያዩ ለጋሽ ተቋማት በሚያገኘው የገንዘብ ድጋፍ የተለያዩ የማህረሰብ ክፍሎችን በተለይም ሴቶችን ወጣቶችንና ታዳጊዎችን ተጠቃሚ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፤ ከጁላይ 1/2022 ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ የጀመረ በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ስደተኞችን እና ወጣት ዜጎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ከፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ከፕላን ዴንማርክ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ እየተገበረ ይገኛል፡፡ ለዚህ ፕሮጀክት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ቁሳቁሶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቬሎፕመንት /ECD/ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራት ክፍለ ከተሞች ስር በሚገኙ አስራ ሁለት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ፔስታሎዚ የህፃናት መርጃ ድርጅት /PCF/ ከተባለ አጋር ድርጅት ጋር በመሆን “ጥራት ያለው አካታች እና ፍትሐዊ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነትን ማሻሻል” የሚል ፕሮጀክት በመተግበር ላይ ይገኛሉ። በመሆኑም በነዚህ አጋር ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ የሚከተሉት ክበባት የሚሆኑ የተለያዩ ግብዓቶችን በመግዛት ክበባቱን በማጠናከር የተማሪዎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በመስራት ላይ ይገኛሉ።