Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Center for Development /ECD/ /ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት/
  • Address ቦሌ አለም ህንፃ 7ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0982-882826
  • Websitehttps://ecdethiopia.org/
  • Deadline04 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-09-04 00:00:00
  • Categories Stationery Materials , Educational And Training Equipment And Machinery

ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /ECD/ ለህፃናት ትምህርት ምቹ እና ማራኪ ለማድረግ የሚያግዙ ልዩ ልዩ የፅህፈት መሳሪያዎች እና ቁሳቁሶችን ለመግዛት አቅዷል በመሆኑም በፅህፈት መሳሪያዎች እና የትምህርት ግብዓቶች አቅርቦት ዘርፍ የተሰማራችሁ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /ECD/ ችልድረንስ ኢን ሮስ ፋዬር /CiC/ በጋራ በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር በሚገኙ 9 የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ "Pathrway to learning, an Integrated School Readliness Program የተሰኘ ትኩረቱን በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ያደረገ ፕሮጀ እየተገበርን እንገኛለን በመሆኑም ድርጅታችን ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /ECD/ ለነዚህ አጋር ትምህርት ቤቶች የጨዋታ ተኮር የማስተማር ስነ ዘዴን ለማገዝ እና የሞዴል መማሪያ ፍሎች ለማደራጀት እና ለህፃናት ትምህርት ምቹ እና ማራኪ ለማድረግ የሚያግዙ ልዩ ልዩ የፅህፈት መሳሪያዎች እና ቁሳቁሶችን ለመግዛት አቅዷል፡፡ በመሆኑም በፅህፈት መሳሪያዎች እና የትምህርት ግብዓቶች አቅርቦት ዘርፍ የተሰማራችሁ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት መስፈርቶች መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ተጫራቾች ማሟላት ባቸው መስፈርቶች

  1. ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. የቲን ቁጥር ምዝገባ ሰርተፍኬቱን ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና ሰርተፍኬቱን ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ቁሳቁሶቹን በተቀመጠው ስፔሲፊኬሽን መሠረት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ያሸነፉበትን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት አጓጉዘው ድርጅቱ ወደሚያዘጋጀው ስቶርማድረስ የሚችሉ፣

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ህጋዊ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከድርጅታችን የጨረታ ሰነዱን በነጻ በመውሰድ የፅህፈት መሳሪያዎቹን እና ቁሳቁሶቹን የምታቀርቡበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስገባትና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡

አድራሻ፡- አዲስ አበባ፣ ቦሌ አለም ህንፃ 7 ፎቅ

ስልክ ቁጥር፡- 0982882826

ማሳሰቢያ፡-

  1. ተጫራቾች የምታቀርቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለመሆኑን በግልጽ ማሳየት ይኖርባችኋል፡፡ በትክክ ካልተገለጸ ቫት እንደተካተተ ተደረጎ ይቆጠራል፡፡
  2. ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ያለ ምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ እና ማስታወቂያ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዴቨሎፕመንት /ECD/

 

Save Tender