የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የፕላስቲክ ፓሊ ባግ ግዥ ጨረታ ቁጥር 151/18
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ግብርና የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የሚታሸግበት ሰዓት |
የሚከፈትበት ሰዓት |
|
1 |
የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ባለ 16 ሴሜ |
በኪ.ግ |
1690 |
20,000 |
9:00 |
9:5 |
|
2 |
የችግኝ ማፍያ ፓሊ ባግ ባለ 10 ሴ.ሜ |
በኪ.ግ |
910 |
መሟላት ያለባቸው ግዴታዎች
⁕ በስራ ዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ፣የንግድ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ሰነዶችን ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
⁕ ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ45 ቀናት የፀና መሆን ይኖርባታል፡፡
⁕ በተጫራቾች የሚቀርባው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ፤ በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣ በካሽ ያስያዙበት ማቅረብ አለባቸው።
⁕ ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን 22/09/2018 ዓ/ም 9፡00 ሰዓት የማይመለስ ብር 200 ለሰነድ በመክፈል ዱራሜ ከተማ በሚገኛው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 መውሰድ ይችላሉ።
⁕ ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ (ፕሮፎርማ) በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 01/10/2018 ዓ/ም ሎት 01 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ የቴክኒካልና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፖስታ በማዘገጃት በቢሮው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬትቢሮ ቁጥር 003 ለዚሁ ጨረታ ተበሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
⁕ የጨረታው ሳጥን በቀን 01/10/2018 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ታሽጐ 9፡05 ሰዓት ተጫራቾች/ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ይከፈታል፡፡
⁕ ቢሮው ለዚህ ጨረታ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 046-554-1461 ይጠቀሙ።
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ
