ኦሮሚያ ሲቴት ዩኒቨርሲት መቴ ካምፓስ በ2019 የበጀት ዓመት ለተማሪዎች ቀለብ የሚውል የምግብ አቅርቦቶችን ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ጨረታ ማስታወቂያ
ኦሮሚያ ሲቴት ዩኒቨርሲት መቴ ካምፓስ በ2019 የበጀት ዓመት ለተማሪዎች ቀለብ የሚውል የምግብ አቅርቦቶችን ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
ጨራታዉ የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት |
የዕቃው ዓይነት |
የጨረታ ቁጥር |
የጨረታ ቁጥር መከፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
1
|
በ15/12/18 ዓ.ም በ4:00 ሰዓ |
ሎት አንድ -ሥጋ ለሙስሊም |
የጨረታው ቁጥር
|
በ15/12/18 ዓ.ም በ4፡30 ሰዓት |
|
2 |
|
ሎት ሁለት ጥራጥሬ |
|
|
|
3 |
|
ሎት ሦስት -አትክልትና ፍራፍሬ |
|
|
|
4
|
|
ሎት አራት -የምግብ ሸቀጣሸቀጥ ቅመማቅመም እና ማጣፈጫዎች ማጣፈጫዎች |
|
|
|
5 |
|
ሎት አምስት የፅዳት |
|
|
|
6 |
|
ሎት ሰድስት ማገዶ እንጨት |
|
|
1. በዘርፋ የንግድ ፈቃድ ያላቸው:- የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የዘመኑን ግብርየከፈሉበትን ማስረጃ የሚያቀርቡ አስፈላጊ የሆነና በሕጋዊ አካል የተሰጠ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
2. ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንከ በተመሰከረለት ሲፒኦ ከጨረታው ስነድ ጋር ማስያዝ የሚችል፡፡
3. አሸናፊ ተጫራቾች ለመልካም ስራ አፈፃፀም የጠቅላላ ዋጋውን 10% ማስያዝ የሚችሉ፡፡
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት የጨረታውን ስነድ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ መቱ ካምፓስ በሚገኘው ቢሮ ቁጥር 7 አያንዳንዱ ስነድ በሎት በብር 1ዐዐዐ /አንድ ሺህ ብር/ በመግዛት ዋጋቸውን ሞልተው ከገዙበት ቀን ጀመሮ እስከ መጨረሻው 15/12/18 ዓ.ም ኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ መቱ ካምፓስ ወይም እስከ 4፡00 ሰዓት ጨረታው በዝያው ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወክሎቻቸው በተገኙበት ቦታ በ4፡30 ስዓተ ይከፈታል::
5. የዕቃው ማሰረከቢያ ቦታ የአሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ መቱ ካምፓስ ሲሆነ ማስጫኛ እና ማውረጃ የትራንስፖርት ወጭዎች የሻጭ ግዴታዎች ናቸው፡፡
6. በሌላ ተጫራቾች ላይ ተነተርሶ ዋጋ ማቅረበ አይቻልም፡፡
7. የዕቃው ብዛት ሊጨምርም ሆነ ሊቀነስ ይችላል::
8. ካምፓሱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡
9. ካምፓሱ ከተራ ቁጥር 1-8 በተገለጸው መሰረት ያልተስማማ በጨረታው መሳተፍ አይችልም፡፡
ስልክ ቁጥር:-09-10-19-05-23/09-11-70-73-82/09-13-06-98-43.
ኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ መቱ ካምፓስ
