Tender Detail

Tender Details


የይ ዓለም ሆስፒታል ህከምና ኮሌጅ ተኝተውና ተመላልሰው ለሚታከሙ ህሙማን የሚውሉ መድኃኒቶች፣ የህክምና መገልገያዎችንና የላቦራቶሪ ሪኤጀንቶች፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የዕዳት ዕቃዎችን፣ ለሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ ለተኝቶ ታካሚዎችና ለህከምና ተማሪዎች ለምግብ አገልግሎት የሚሆኑ ጥራጥሬዎች ፣አትከልት፣ ዳቦ፣ እንጀራ ፣ የህንፃ ጥገና ቁሳቁሶች፣ ቢሮ መገልገያ ዕቃዎች (ፈርኒቸር/ቮ የመኪና መለዋወ


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 01/2019

 

የይ ዓለም ሆስፒታል ህከምና ኮሌጅ ተኝተውና ተመላልሰው ለሚታከሙ ህሙማን የሚውሉ መድኃኒቶች፣ የህክምና መገልገያዎችንና የላቦራቶሪ ሪኤጀንቶች፣ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የዕዳት ዕቃዎችን፣ ለሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ ለተኝቶ ታካሚዎችና ለህከምና ተማሪዎች ለምግብ አገልግሎት የሚሆኑ ጥራጥሬዎች ፣አትከልት፣ ዳቦ፣ እንጀራ ፣ የህንፃ ጥገና ቁሳቁሶች፣ ቢሮ መገልገያ ዕቃዎች (ፈርኒቸር/ቮ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የተለያዩ ህትመቶች፣ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና የመኪናዎች ጥግና ስራ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡

1.     ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና በተጨማሪ እሴት ታከስ የተመዘገቡ፡፡

2.    የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺህ ብር/ CPO ማስያዝ የሚችሉ፡፡

3.    በጨረታ ላይ ለመወዳደር የሚያስችል ማስረጃ ከገቢዎች ቢሮ የተሰጣቸውንና የታደሰ ከሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

4.    ተጫራቾች ህጋዊ ንግድ ፈቃዳቸውን ተ.እ.ታ, የተመዘገቡበትን ሰርትፍኬት በማቅረብ የጨረታ ዶክሜንቱን ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ስራ ቀናት ውስጥ ይ ዓለም ሆስፒታል ህከምና ኮሌጅ ግዥ ን/አስ/ዳይሬከቶሬት ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ የማይመለስ ብር 400/አራት መቶ/ በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡

5.    የጨረታ ሰነድ አንድ ቴክኒካል ኦርጂናል እና ሁለት ቴክኒካል ኮፒ እና እንድ ፋይናሻል ኦርጂናል ሁለት ፋይናሻል ኮፒ ሰነድ እያንዳንዱን ፖስታዎች የድርጅቱን ማህተም ተደርጎና በሰም በማሸግ በአንድ ፓስታ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው::

6.    የጨረታ ሰነድ በተጫራች መመሪያ መሠረት ተሞልቶ እና ቁልቁል ተደምሮ ህጋዊ የሆነ የድርጅቱን ማህተም በማሳረፍ በ16ኛ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ይ ዓለም ሆስፒታል ህከምና ኮሌጅ ግዥ ን/አስ/ዳይሬክቶሬት ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 5 ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

7.    ጨረታው በ16ኛው ቀን ከቀኑ 6፡00 /ስድስት ሰዓት/ ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ከቀኑ 8፡00 /ስምንት ሰዓት/ ላይ በግልፅ ይከፈታል፡፡

8.    የወቅቱ የገበያ ዋጋ ያላገናዘበ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም ከቀረበው የዋጋ ትንታኔ መያዝ አለበት፡፡

9.    መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፦

ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 0909495415 እና 0911708366 ይደውሉ

 

በሲ/ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ የይ/ዓስም ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ

 

✨ messages.ai_summary
- **Procurement:** Medicines, medical supplies, laboratory reagents, stationery, consumables, uniforms, food items (grains, vegetables, bread, injera), building maintenance materials, office furniture, and vehicle spare parts for Yirgalem Hospital Medical College. - **Issuer:** Sidama Regional Health Bureau – Yirgalem Hospital Medical College (Tender No. 01/2019). - **Dates:** Submission deadline is on the 16th day at 6:00 PM; opening takes place the same day at 8:00 PM. Documents can be purchased for 10 consecutive working days from the announcement date. - **Costs:** Bid document fee is a non-refundable 400 ETB; bid bond is 30,000 ETB (CPO). - **Eligibility:** Bidders must have a valid renewed trade license, paid current taxes, VAT registration, and a renewed clearance from the revenue office.
Save Tender