የሄጦሳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 የበጀት ዓመት በወረዳ ለሚገኙ ጽ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ቋሚ የቢሮ ኤሌክትሮኒከስ፤ ፈርኒቸር፤ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፤ እና የመኪና ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ አርሲ ዞን የኮኮሳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ ቤት በሥሩ ስሚገኙት ባስበጀት መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሱ የተስያዩ ዓይነት ያስቸውን ዕቃዎች በ2018 የበጀት ዓመት ውስጥ በዘርፉ ከተሰማሩትና ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ካሳቸው አቅራቢ ድርጅቶች ሳይ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድረው ለመግዛት ይፈልጋል።