በቂርቆስ ከፍለ ከተማ ት/ት/ጽ/ቤት የጠመንጃ ያዥ ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ፡ ቋሚና አላቅ የቢሮ ዕቃዎች፥ አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፥ አላቂ የት/ት መረጃ መሳሪያዎች፥ የሰራተኞች የደንብ ፥ልብስ የጥገና ስራዎች፥በጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በቂርቆስ ከፍለ ከተማ ት/ት/ጽ/ቤት የጠመንጃ ያዥ ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ፡ ቋሚና አላቅ የቢሮ ዕቃዎች
አላቂ የፅዳት ዕቃዎች
አላቂ የት/ት መረጃ መሳሪያዎች
የሰራተኞች የደንብ ልብስ
የጥገና ስራዎች
1. የተጨማሪ እሴት ታከስ / ቫት/ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸ ው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
2. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸ ውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸ ው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
3. በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
4. የጨረታ ማስረከቢያ 5000 (አምስት ሽህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር ብቻ) በመከፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናቶች በጠመንጃያዥ ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 02 በግንባር በመቅረብ መግዛት ይችላሉ::
6. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዕቃ ናሙና ጨረታው ከመከፈቱ 1 ቀን በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
7. ተጫራቾች ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ፡፡
8. ጨረታው በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11:00 ተዘግቶ/ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው ስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ይከፈታል፡፡
9. አሸናፊዎች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች ትምህርት ቤቱ ግማጃ ቤት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
10. ትምህርት ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
11. የተሰረዘ የተደለዘ ግልፅነት የሌለው ጨረታ ሰነድ ውድቅ ይሆናል፡፡
12. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የመጫረቻ ሰነድ ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ለየብቻ በፖስታ በማሸግ ማስገባት ይኖርበታል፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0114-703882
አድራሻ ደብረዘይት መንገድ በጠመንጃ ያዥ ንግድ ባንክ ፊትለፊት በእምነት ሬስቶራንት ጀርባ 200ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
ስልክ ቁጥ /Lakk Bilb./PHONE.N 0114661301
ፖስታ ሳ/ቁጥር/ Saanduqa poosxaa /PO.BOX
100768 temnjayajeprimaryschool@gmail.com
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ት/ት/ጽ/ቤት
