Tender Detail

Tender Details


የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው መ/ቤቶች የተለያዩ አላቂ እና ቋሚ እስቴሽነሪ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፡ የተለያዩ ኮምፒተሮች /ላፐቶዎች እና ሶላሮች (የመንግስት ሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች የመኪና ዕቃ መለዋወጫዎች፣ እና የሕንፃ መሣሪያዎች፣ ፈርኒቸሮ እና የተለያዩ የሞተር ሳይክሎች በ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት አወዳድረን ለመግዛት ስለምንፈልግ የሚከተለውን መስፈር


የጨረታ ማስታወቂያ

የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለወረዳው /ቤቶች የተለያዩ አላቂ እና ቋሚ እስቴሽነሪ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፡ የተለያዩ ኮምፒተሮች /ላፐቶዎች እና ሶላሮች (የመንግስት ሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች የመኪና ዕቃ መለዋወጫዎች፣ እና የሕንፃ መሣሪያዎች፣ ፈርኒቸሮ እና የተለያዩ የሞተር ሳይክሎች 2019 . የበጀት ዓመት አወዳድረን ለመግዛት ስለምንፈልግ የሚከተለውን መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትሳተፉ ተጋበዛችኋል፡፡

1. የዘመኑን ንግድ ፍቃዳቸውን ያደሱ የመንግስት ግብር የከፈሉና መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

2. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታከስ /ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ተፈላጊ መረጃቸውን ማቅረብ የሚችሉ።

3. ተጫራቾች ለጨረታ የተዘጋጀውን ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ 500 (አምስት መቶ ብር) ከፍለው ማስታወቂያው ከወጣበት እለት አንስቶ መሥሪያቤታችን ድረስ በመቅረብ ዘውትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ ወይም የተመዘገቡ መሆን አለባቸው::

5. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ቫትን ያካተተ ተሞልቶ መቅረብ አለበት፣ ካልሆነ ሰነዱ ውድቅ ይሆናል፡፡

6. ተጫራቶች ለእያንዳንዱ ሎት ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ ) በባንክ በተረጋገጠ Po በመሥሪያቤታችን ስም በማሰራት ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ አለባቸው፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ ዋናውንና ኮፒውን ለየብቻ በሰም በታሸት ኤንቨሎፕ ማቅረብ አለባቸው

8. ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ ኦርጅናሉንና ኮፒው ላይ በእያንዳንዱ ገጾች የድርጅቱን ማህተምና

ፊርማ በማኖር ማቅረብ አለባቸው ይህ ካልሆነ በሰነዱ ላይ ችግር ቢፈጠር /ቤቱ ተጠያቂ መሆን እይችልም፡፡

9. ተጫራቶች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና ለሚያስፈልጋቸው ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ግዴታ አለባቸው::

10. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች ናሙና ምንም ለውጥ ሳያደርግ ባቀረበው ናሙና መሰረት የማምጣት ግዴታ አለበት፡፡

11. ናሙና ያላቀረበ ወይንም ፍቃደኛ ያልሆነ ከጨረታው ውጭ ይሆናል፡፡

12. ከፍያ የሚፈፀመው ሙሉ በሙሉ በሞዴል 19 ተቆርአጦበት ለባለ በጀት መሥሪያቤቶች ሲያስረክቡ እና የቀረበው ዕቃ ጥራቱ ሲረጋገጥ ብቻ ነው::

13. ተጫራቾች ተወዳድረው ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች በወቅቱ ማቅረብ ካልቻሉ ያስያዙት CPO ይወረሳል ተመላሽ አይሆንም፡፡

14. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት እንስቶ በተከታታይ 21 (ሃያ እንድ የስራ ቀን) በመቆየት 27/12/2018 . 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ከስራ ቀን ውጪ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡

15. አሸናፊ የሆነ ድርጅት የአሸነፈበትን ዕቃዎች የማስጫኛ እና የማስወረጃ ወጪ እንዲሁም የትራንስፖርት ወጪ በራሱ ሸፍኖ ማቅረብ አለበት፡፡

16. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው::

ለበስጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0917016899

 

በኦሮ/ክል/መን/መስ/ በጅማ ዞን የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

✨ messages.ai_summary
- The Omo Nada Woreda Finance Office (Jimma Zone, Oromia) is procuring various consumable and permanent stationery, electronic items, computers/laptops, solar equipment, government employee uniforms, cleaning supplies, vehicle tires and spare parts, building equipment, furniture, and motorcycles for the 2019 Ethiopian budget year. - Submission closes on 27/12/2018 E.C. at 4:00; bids are opened the same day at 4:30. - Bid document price is a non-refundable 500 ETB; bid security is 10,000 ETB per lot. - Bidders must hold a renewed trade license, have paid government taxes, be VAT registered, and be engaged or registered in the relevant field. Samples may be required for applicable items.
Save Tender