በሸገር ከተማ አስተዳደር የአኔ ዲማ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ላሉት ለመንግስት መ/ቤቶች ለ 2019 ዓም ለአንደኛ ዙር የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የሰራተኞች ደንብ ልብስ፤ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የጽዳት እቃዎች ፡የመኪና ከራይ፤የመኪና እና ሞተር ሳይክል ጎማዎች፤ የግንባታ እቃዎች፤ ኤሌክትሮኒክስ፤ የሆቴል ምግቦች፤ ቋሚ የቢሮ እቃዎችየተለያዩ የህትመት ስራዎች እና ሞተር ሳይከል በጨ
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር 01/2019
በሸገር ከተማ አስተዳደር የአኔ ዲማ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ላሉት ለመንግስት መ/ቤቶች ለ 2019 ዓም ለአንደኛ ዙር የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የሰራተኞች ደንብ ልብስ፤ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የጽዳት እቃዎች ፡የመኪና ከራይ፤የመኪና እና ሞተር ሳይክል ጎማዎች፤ የግንባታ እቃዎች፤ ኤሌክትሮኒክስ፤ የሆቴል ምግቦች፤ ቋሚ የቢሮ እቃዎችየተለያዩ የህትመት ስራዎች እና ሞተር ሳይከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በመሆኑም የሚከተሱትን መስፈርቶችን የምታሟሱ ተጫራቾች በጨረታው ሳይእንድትሳተፉ ተጋብዛቹሀል።
1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑ ግብር የ 2017 ዓም የከፈሉና የ2018 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ እንዲሁም ለተጨማሪ እሴት ታክስ እና በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።
2. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ከ29/1/2018 ዓ.ም እስከ 9/12/2018 ዓ.ም ድረስ ለእያንዳዱ ንግድ ዘርፍ ላይ የማይመለስ ብር 200 ሁለት መቶ ብር/ከፍለው ከገላን አራብሳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት መውሰድ ይችላሉ።
3. ተጫራቾች ላለፉት ዓመታት ማለትም በ2017 ዓም እና በ 2018 ዓም አንደኛ ዙር ግዢ ላይ በአቅራቢነት ችግር ያልፈጠሩ ጥሩ የአቅራቢነት ባህሪይ ያላቸው መሆኑን ከፌዴራል ወይም ከክልል ወይም ከከተማ አስተዳደር የመንግስት ግዠ መ/ቤት የምስጋና ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
4. ማንኛውም ተጫራጮች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳዱ ንግድ ዘርፍ ዐ.5% ጠቅላላ ዋጋውን ከታወቀ ባንክ ተረጋግጦ በሚቀርብ ሲፒኦ ከጨረታው ሰንድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
5. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን እቃ ጥራት ያለውና ደረጃውን የጠበቀ መሆን አለበት።
6. ተጫራቾች የእቃዎቹን ዋጋ ዝርዝር የተጠየቀውን "Specification” ሳይለውጡ የጨረታ ማወዳደሪያ ሰነድ ላይ ዋጋው ከነ ተጨማሪ እሴት ታከስ በመሙላት ስማቸውን ፊርማችውንና አድራሻቸውን በማስፈርና ማህተም በማድረግ የጨረታ ዶክመንታቸውን ኦሪጅናልና ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በማድረግ በአንድ ትልቁ ፖስታ በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ 19/12/2018 ዓ.ም ድረስ በተዘጋጀው ሳጥን ጨረታው ከመዘጋቱ ከ10:00 ሰአት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል።
7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው በተገኙበት በ20/12/2018 ዓ.ም በ 04፡ ዐዐ ሰዓት ይከፈታል። ይሁን እንጂ ተጫራቾች ወይንም ወኪላቸው ባይገኙም ጨረታውን ከመከፈት አያግድውም።
8. የጨረታው ሳጥን ከታሸገ ወይንም ከተከፈተ በኋላ የሚቀርብ ማንኛውም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም።
9. የጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ከውል ሰጪ መስሪያ ቤት ጋር በሚደረገው የውል ስምምነት መሰረት ገላን አራብሳ ለሚገኘው በውል ሰጪ ንብረት ከፍል ገቢ ያደርጋል።
10. መ/ቤታችን በሚያወዳድረው እቃዎች ብዛት ላይ እንደ አስፈላጊነቱ 20% መጨመርና መቀነስ ይችላል።
11. ተጫራቾች እቃዎቹን አሸንፈው ለማቅረብ ሲዋዋሉ ካሸነፉበት ጠቅላላ ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10% ከታወቀ ባንክ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል።
12. ተጫራቾች ጨረታውን አሸናፊ መሆናቸውን ከተገለጸ ከ 5 ቀን በኋላ በውል ሰጪ መስሪያ ቤት ድረስ በአካል በመገኘት የውል ስምምነት መፈጸም አለባቸው፡፡
13. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉም የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበስጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0921487985/
0911440317
በሸገር ከተማ አስተዳደር የአኔ ዲማ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
