Tender Detail

Tender Details


በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን ቅ/ጽ/ቤት፤ በስልጢ ወረዳ አሹቴ ቀበሌ እና በምስራቅ ስልጢ ወረዳ ገርቢ በር ላይ፤ በጎርፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች ለመጠለያ ግንባታ የሚውሉ ማቴሪያሎች/ዕቃዎችን (የሊሾ አሸዋ፣ ፍልጥ፣ ቋሚ፣ ማገሮች፣ ክፈፍ፣ ውሃ፣ የጤፍ ጭድ፣ አፈር፣ ኮረት ድንጋይ፣ ሞራሌ 8 ቁጥር ሚስማር ወ.ዘ.ተ የመሳሰሉትን) የቤቶችን የወለል ስራ ወይም ሊሾ የጉልበት ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የግብአትና የጉልበት ዋጋ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ኢትዮጵያ መስቀል ማህበር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን //ቤት፤ በስልጢ ወረዳ አሹቴ ቀበሌ እና በምስራቅ ስልጢ ወረዳ ገርቢ በር ላይ፤ በጎርፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች ለመጠለያ ግንባታ የሚውሉ ማቴሪያሎች/ዕቃዎችን (የሊሾ አሸዋ፣ ፍልጥ፣ ቋሚ፣ ማገሮች፣ ክፈፍ፣ ውሃ፣ የጤፍ ጭድ፣ አፈር፣ ኮረት ድንጋይ፣ ሞራሌ 8 ቁጥር ሚስማር .. የመሳሰሉትን) የቤቶችን የወለል ስራ ወይም ሊሾ የጉልበት ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  1. ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ባቸዉ
  • VAT ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸዉ
  • ከሀገር ዉስጥ ገቢ አስተዳደር በጨረታዉ ሂደት ጊዜ የሚጸና - በመንግስት ግዢ ስር በአቅራቢዎች ዝርዝርስጥ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ቸዉ
  • 2017 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፤
  • ህጋዊ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ
  • የመልካም አፈጻጻም የምስክር ወይም የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያለ
  1. ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ 2 % ማስረከቢያ ዋስትና በሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ ባቸዉ ሲሆን እና ህጋዊነቱ 90 ቀናት የሚቆይ መሆን በት። ኢንሹራንስ የቼክ ማስያዣ ተቀባይነት ለውም፤
  2. ተጫራ የሚጫረቱበትን ዋጋ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን //ቤት ግዥ፤ ፋይናንስና አስተዳደር ክፍል ቢሮ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከጥቅምት 1/2018 . ጀምሮ እስከ ጥቅምት 15/2018.0 በአካል በመገኘት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይቻላሉ።
  3. የጨረታ ሰነድ 1 የዋጋ ማቅረቢያ ፋይናንሻል ... ኦርጂናል (1) እና ኮፒ (1) 2. ቴክኒካል ኦሪጂናል እና ኮፒ (1) በአጠቃላይ የእያንዳንዱ የጨረታ ሰነዶች ብቻቸዉ በማሸግ የእናት ፖስታ ስጥ አድርጎ፣ የእናት ፖስታንም ማሸግ ጠበቅባቸዋል
  4. ተጫራቾች ከጥቅምት 15 ቀን /2018 . የጨረታ ሰነዱን ማህበሩ ባዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ከጠዋቱ 3:00 እስከ 6:00 ማስገባት የሚች ሲሆን በቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ ሳጥኑ ታሽጎ፣ በዕ 8:30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ስጥ ይከፈታል ጨረታዉ በተገኙበት በቅርንጫፉ /ቤት የሚከፈትበተ ቀን ቀን የሚ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል
  5. የጨረታዉን ንድ ዛት የሚፈልግ በድርጅቱ የስራ ሰዓት (ከሰኞ እስከ አርብ) ከጠዋቱ 2:30 እስከ ከሰዓት 11:30 ከማህበሩ ዞን /ቤት ግዥ፣ ፋይናንስና አስተዳደር ክፍል ካል በመገኘት የማይመሰስ 500.00 /አምስት መቶ/ ብር በመክፍል የጨረታዉን ሰነድ መግዛት ይችላሉ
  6. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወደም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ው።

 

መረጃ : ከዚህ በታች ባለዉ ስልክ ቁጥር ትር በስራ ሰዓት ደው መጠየቅ ይችላሉ ::

ስልክ: 046-7710008/150 ወይም 0911570744/0913089896/09234060

አድራሻ: በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር፤ በማዕከላዊ

ኢትዮጵያ ክልል

 

የስልጤ ዞን //ቤት /ወራቤ

 

Save Tender