የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ ፕላን ልማት መምሪያ ለአ/ም/ከ ትምህርት መምሪያ ገሮ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለሚገነባው ሳይት፡-
የጨረታ ማስታወቂያ
የአርባ ምንጭ ከተማ ፋይናንስ ፕላን ልማት መምሪያ ለአ/ም/ከ ትምህርት መምሪያ ገሮ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለሚገነባው ሳይት፡-
- LOT-1 አንድ ብሎክ ባለ ስድስት ክፍል አና
- LOT-2 አንድ ብሎክ ባለ ሦስት ክፍል ግንባታ በደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ በተደራጁ ማህበራት አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።
- በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው
- የግብር ከፋይ ቁጥር (TIN No) ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
- አቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማስረጃ አላይን online/ ማቅረብ የሚችል።
- በግንባታው ዘርፍ መልካም የሥራ አፈፃፀም ያለው/ላት ሆነው ከዚህ በፊት በወሰዱት ስራ ከ95% በላይ አፈጻጸም ያለው እና ስራ በከተማው አስተዳደሩ የተሰጠ ከሌለም ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ስራ ሰርቶ ምንም ዓይነት ቅሬታ ያልቀረበበት መሆኑን ማረጋገጫ ከማዘጋጃ ቤት ኮንስትራክሽን ዘርፍ ማቅረብ የሚችል ፡፡
- ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ለእያንዳንዱ ጨረታ 70.000.00 /ሰባ ሺህ ብር/ በባንክ በተመሰከረ ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል።
- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በአ/ም ከተማ ፋ/ፕ/ል መምሪያ ቢሮ ቁጥር 3 በመቅረብ የማይመለስ ብር 1500.00 /አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር /በመክፈል የጨረታ ሰነድ እንድትገዙ እንገልፃለን ፡፡
- ዋጋቸውን በማያሻማ መልኩ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን ፡፡
- የጨረታ ሰነድ የሚገባው ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሲሆን በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በስራ ሰዓት ይሆናል፡፡
- የጨረታ ሣጥን የሚታሸገው በዕለቱ ከረፋዱ 4፡00 ሲሆን የሚከፈተው 4፡30 በከተማው በፋ ፕ/ል/መምሪያ ይሆናል፡፡
- ውል ማስከበሪያ ማስያዝ የሚችል፣
- ተጫራቾች ጨረታ ዶክመንት 1(አንድ) ቴክኒካል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ቴክኒካል ኮፒና 1(አንድ) ፋይናንሻል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ፋይናንሻል ኮፒ እንዲሆን CPO እያንዳንዱ በተለያዩ በታሸገ ፖስታ አድርገው በእናት ፖስታ አሽገው ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- የዕቃው መጠን በሰነዱ ላይ በተገለፀው መሠረት በ20% ሊጨምርም ሆነ ሊቀንስ ይችላል፡፡
- ተጫራቾች ጨረታ ዶክመንት 1(አንድ) ቴክኒካል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ቴክኒካል ኮፒና 1(አንድ) ፋይናንሻል ኦርጅናልና 2(ሁለት) ፋይናንሻል ኮፒ እንዲሆን CPO እያንዳንዱ በተለያዩ በታሸገ ፖስታ አድርገው በእናት ፖስታ አሽገው ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ:- 0468812389/046881 4353/046881 4619
በደቡብ ክልል የጋሞ ዞን አ/ም ከተማ ፋ/ፕ/ል/መምሪያ
✨ messages.ai_summary
Construction tender for Garo Primary and Secondary School in Arba Minch: two building lots (six-classroom and three-classroom blocks). Open to registered contractors with valid licenses, TIN, VAT, tax clearance, and proven construction performance.
