unicef for every child አስቸኳይ ያገለገሉ የእንጨት ፓሌቶች ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
unicef for every child
አስቸኳይ ያገለገሉ የእንጨት ፓሌቶች ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
|
የጨረታ እቃዎች መመልከቻ ጊዜ |
ሰኞ ሐምሌ 6 እስከ ሀሙስ ሐምሌ 9/2018 |
|
የጨረታ ሰነድ መግዛ ጊዜ |
ከሰኞ ሐምሌ 6 እስከ ሀሙስ ሐምሌ 9/2018 9.9 |
|
የጨረታ ዕቃዎች መገኛ ቦታ |
አይሲሲ መጋዘን |
|
የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታ |
ዩኒሴፍ አይሲሲ መጋዘን |
|
የጨረታ ሰነድ መመለሻ የመጨረሻ ጊዜ |
ሰኞ ሐምሌ13/2018 ዓ.ም፣ ከቀኑ 10:00 ሰዓት በፊት |
|
የጨረታ ሰነድ መመለሻ ቦታ የፓሌቶች ብዛት |
ዩኒሴፍ አይሲሲ መጋዘን
|
|
የፓሌቶች ብዛት |
ከ2000 በላይ
|
ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ያገለገሉ የእንጨት ፓሌቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም የመጫረት ፍላጎት ያላችሁ ተጫራቾች ከላይ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ:: በተጨማሪም በጨረታው ለመካፈል የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ብር 20,000.00(ሃያ ሺህ ብር) የባንክ ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::
ማሳስቢያ፡- ከላይ ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን እየገለፅን የእቃው መገኛ ቦታ አይሲሲ መጋዘን በሚገኙት የድርጅቱ መጋዘኖች መሆኑን እንገልፃለን።
አድራሻችን፡- አይሲሲ መጋዘን ደብረ ዘይት መንገድ ከጎተራ ወደ ስቴዲየም በሚወስደው መንገድ ከሰናይ ክሊኒክ አለፍ ብሎ ከቀድሞ ላንቻ በቀኝ በኩል ታጥፎ 500ሜትር ርቀት ላይ ያገኙናል::
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911 119447, 0938 607109 ወይም 0912 464149 በመደወል መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::
