Tender Detail

Tender Details

  • Company የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ
  • Address በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0910928986
  • Website
  • Deadline17 Aug 2026, 5:25 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-08-18 09:30:00
  • Categories Maintenance And Repair , Vehicle inspection service

በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ ለ2019 በጀት ዓመት በከተማ ውስጥ ከሚገኙ ጋራዦች የተሽከርካሪ ዓመታዊ ጥገና አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት የፋልጋል፡፡


 

ድጋሚ የወጣ የመኪና ጥገና ግልጽ የጨረታ

ማስታወቂያ 02/2019

 

በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ 2019 በጀት ዓመት በከተማ ውስጥ ከሚገኙ ጋራዦች የተሽከርካሪ ዓመታዊ ጥገና አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት የፋልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሱትን ማሟላት ይኖርባች 201

1.     በሚወዳደሩበት ዘርፍ እግባቢነት ያለውና ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥ የዘመኑን ግብር ስለመከፈላቸው ከሚመለከተው አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

2.     በፈዴራል ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌይብ ሳይት የተመዘገቡ ስለመሆናቸው ከዌደብ ላይት አትመው ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ የሚችሉ ወይም በክልሎች በአቅራቢነት ስለመመዝገባቸው የአቅራቢነት የምዝገባ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

3.     የግዥው መጠን ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር) በላይ ከሆነ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

4.     ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ለተጫራቾች ከፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

5.     ተጫራቾf ጨረታው ከፍት ሆኖ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ በቢሮው የተዘጋጀውንና የጨረታውን ዝርዝርሁኔታ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ የንግድ ፈቃዳቸውን በማሳየት ዘወትር በሥራ ሰዓት በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቀርበው የማይመለስ ብር 300.00/ሦስት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድና የመጫረቻ ሰነጾቻቸውን በአግባቡ በማዘጋጀት በፖስታ አሽገው ጨረታው ለተጫራቶች ከፍት ሆኖ በሚቆይበት ቀን እስከ 15ኛው ቀን 11:25 ሰዓት ድረስ በቢሮው ቅጥር ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

6.     ጨረታው ከፍት ሆኖ በሚቆይበት የመጨረሻው ቀን 1130 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ቀጥሎ ባለው 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና/ንብ/አሰ/ዳይሬክቶሬት ይከፈታል= 15ኛው እና 16ኛው ቀን የሚውለው ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ቀን ላይ ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን 300 ሰዓት ተዘግቶ 330 ሰዓት ይከፈታል፡፡

7.     ተጫራቾች የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ ስም ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን ብር30,000.00 በሲፒኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ዋስትና ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

8.     የፋይናንሻል፤ የቴከኒከ ሰነድ እነ የሲፒኦ ፖስታ ተለይቶ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጨረታው አየር ላይ መቆያ ጊዜ ከሚያበቃበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ ላሉት 60 ተከታታይ ቀናት የሚያገለግል መሆን ይኖርበታል፡፡

9.     አሸናፈው ተጫራች አሸናፊነቱ ከተገለጸበት 05 ቀናት ውስጥ አሸናፊ የሆነበትን የአገልግሎቱን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ .. በመያዝ 15 ቀናት ውስጥ ውል መግባት የሚችሉ መሆን አለበት፡፡

10.                        ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ፦ በስልክ ቁጥር 046-180-50-71 በመደወል ማብራርያ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ

✨ messages.ai_summary
- The South Ethiopia Regional State Finance Office re-announces (Tender 02/2019) an open tender for annual vehicle maintenance services from garages in Wolaita Sodo city for the 2019 budget year. - Bid submission closes 2026-08-17; bids open 2026-08-18. - Non-refundable bid document fee: 300 ETB; bid bond: 30,000 ETB via CPO or bank guarantee valid for 60 days. - Bidders must hold a valid renewed trade license, tax clearance proof, and Federal PPAA supplier registration or regional supplier certificate; VAT registration applies if the purchase exceeds 200,000 ETB. - The winning bidder must provide a 10% contract performance guarantee and sign the contract within 15 days.
Save Tender