ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር ОТ/17/2018
ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ሎት-1 ያገለገሉ የተለያዩ ዕቃዎች
|
ተ.ቁ |
የዕቃዎቹ ዓይነት |
መጠን (የመያዝ አቅም) |
ብዛት |
መግለጫ |
|
1 |
ያገለገሉ የዳፕ /NPS/ የአፈር ማዳበሪያ ከረጢት በውስጡ ፕላስቲክ ያለው |
ባለ 50ኪ.ግ |
42,500 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
2 |
ያገለገሉ የዩሪያ የአፈር ማዳበሪያ ከረጢት በውስጡ ፕላስቲከ ያለው |
ባለ 50ኪ.ግ |
22,500 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
3 |
ባዶ የዘይት በርሜል |
ባለ 208 ሊትር |
550 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
4 |
ባዶ ያገለገለ የግሪስ በርሜል |
ባለ 180 ኪ.ግ |
250 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
5 |
ያገለገለ ሞረድ |
በቁጥር |
3,747 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
6 |
የተቃጠለ ዘይት |
ባለ 208 ሊትር75 በርሜል |
15,600 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
7 |
ያገለገለ የሎደር ጎማዎች |
መጠኑ 23.5-25 |
6 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
8 |
የተለያዩ መጠንና አምፕር ያላቸው ያገለገለ የመኪና ባትሪ |
ኪ.ግ |
7,500 |
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
9 |
ፊላፕና የውስጥ ከመነዳሪ (Flap & inner Tube) |
ኪ.ግ |
70,000
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
10 |
ያገለገለ የአምቦ ውኃ ጠርሙስ
|
በቁጥር |
925
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
11 |
ያገለገለ የለስላሳ መጠጦች ጠርሙስ
|
በቁጥር |
1,932
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
12 |
ያገለገለ ከሬኤት ለለስላሳ መጠጦች (የለስላሳ ጠርሙስ ማስቀመጫ)
|
በቁጥር |
213
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
13 |
ያገለገለ ከሬኤት ለቢራ መጠጦች (የቢራ ጠርሙስ ማስቀመጫ)
|
በቁጥር |
436
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
14 |
ያገለገለ ክሬኤት ለእምቦ ውኃ መጠጦች (የአምቦ ውኃ ጠርሙስ ማስቀመጫ)
|
በቁጥር |
129
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
|
15 |
ያገለገለ የቢራ ጠርሙስ (አጭር)
|
በቁጥር |
9,424
|
መጠኑ ሊቀንስም ሊጨምርም ይችላል |
ስለዚህ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች ጨረታውን ለመግዛት ማመልከቻ፣ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የታከስ ከሊራንስ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት በማቅረብ እና ለሎቱ የማይመለስ ብር 400 (አራት መቶ) በመከፈል ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሚከተለው አድራሻ በመግዛት በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ግዥ ቡድን
ሜክስኮ፣ ፊሊፕስ ሕንፃ ቢሮ ቁጥር 209
የስልክ ቁጥር 011-551-25-47
የፋክስ ቁጥር 011-551-29-11
ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሰነድ ጋር በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የታከስ ከሊራንስ፣ የተጨማሪ እሴት ታከስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነድ ውስጥ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን በሲ-ፒ.ኦ ማቅረብ አለባቸው፡፡
1. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ከላይበተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
2. ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 205 ወስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ የማስገቢያውም ሆነ የመከፈቻ ሥነ ስርዓት በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
3. ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፍል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ
