መወዩ ጎባ ህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ የፅዳት አዉት ሶርስ 2019
Tender Information
| Title | መወዩ ጎባ ህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ የፅዳት አዉት ሶርስ 2019 |
| Description | መወዩ ጎባ ህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ የፅዳት አዉት ሶርስ 2019 |
| Procuring Entity | Madda Walabu University |
| Reference No | MWU-NCB-NC-0017-2019-BID-Open |
| Procurement Method | Open |
| Submission Deadline | 2026-09-08 10:00:00 |
| Invitation Date | 2026-08-24 00:00:00 |
| Procurement Type | Bidding |
| Award Type | single envelop |
Contact Information
| Physical Address: | Bale Goba, Room Admin building Goba, Ethiopia |
| Contact Details: | Tel: +251 226612492 Email: info@mwu.edu.et |
| Mailing Address: | P.O. Box 302, Postal Code: 10000 |
LegalQualification
- •Conflict of interest:
Bidder is found to have a conflict of interest as described in ITB Sub-Clause 4.3
(Ref: 33.2(b)) - •Partnerships, Consortium or Joint Ventures Partnerships agreement: In the case of a bid submitted by a Partnerships, Consortium or Joint Ventures PARTNERSHIPS, CONSORTIUM, OR JOINT VENTURES the Bidder has to submit the Form Data on Joint Ventures, the Agreement governing the formation of joint venture, or letter of intent to form partnerships, consortium, or joint ventures PARTNERSHIPS, CONSORTIUM, OR JOINT VENTURES, including a draft agreement, in accordance with ITB Clause 4.1. (Ref: 33.2(g))
- •Beneficial Ownership Disclosure Form : In case of Partnerships, Consortium or Joint Ventures, the services to submit a separate Beneficial Ownership Disclosure Form for each member.1) Directly or indirectly holding 10% or more of the shares. 2) Directly or indirectly holding 10% or more of the Voting Rights or3) Directly or indirectly having the right to appoint a majority of the board of Directors or an equivalent governing body of the Bidder or 4) Whether a person directly or indirectly exercises significant influence or control over the Company (Bidder) (Ref: 33.2(i))
- •Valid tax clearance certificate:
Bidder has to submit a valid tax clearance certificate issued by the tax authority, in accordance with ITB Clause 4.6(b)(iii);
(Ref: 33.2(f)) - •Partnership, consortium, or joint venture share: ( If the Bidders participating in a Public procurement whether individually or as part of a partnership, consortium, or joint venture to disclose at least one of the following, 1) Directly or indirectly holding 10% or more of the shares. 2) Directly or indirectly holding 10% or more of the Voting Rights or3) Directly or indirectly having the right to appoint a majority of the board of Directors or an equivalent governing body of the Bidder or 4) Whether a person directly or indirectly exercises significant influence or control over the Company (Bidder) (Ref: 33.2(I))
- • Relevant professional certificates: Bidder has to submit relevant professional practice certificates if required in BDS Clause 4.6(b)(iv); (Ref: 33.1(a))
- •Nationality: Bidder does have nationality in accordance with ITB Sub-Clause 4.2; (Ref: 33.2(a))
- •VAT registration certificate:
Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority in accordance with ITB Clause 4. 6(b)(ii)
(Ref: 33.2(e)) - •Valid business license:
Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the bidder is engaged, in accordance with ITB Clause 4.6(b)(i);
(Ref: 33.2(c))
TechnicalQualification
- •Technical Offer: Bidder has to complete its Schedule of Requirements + Technical Offer+ Compliance Sheet Form in accordance with Terms of Reference presented as per template in Section 6, Schedule of Requirements (Ref: 33.4(d))
Bid Security
Amount: 100000 ETB
SME Bid Security Form: Bank_Guarantee
Foreign Bidders Form: CPO
Local Bidders Form: Letter_from_Small_and_Micro_Enterprise
Terms and Conditions
የፅዳት አገልግሎት
1. ወሣኝ የሆኑ ዶክሜንቶችዎን በe-Gp ሲስተም ኦንላይን ላይ ለጨረታዉማያያዝዎን አይዘንጉ
2. ተጫራቶች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ /CPO/ ጥቃቅን እና አነስተኛ የሆኑት ከሚመለከተው መ/ቤት በአድራሻ የዋስትና ደብዳቤ የጨረታ መክፈቻ ቀን ከመድረሱ በፊት አንድ ቀን አስቀድሞ አ/አበባ ዘማች ፓርክ ፊት ለፊት በሚገኘዉ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ወይም መወዩ ህክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ ጎባ የግዥ ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት መቅረብ ይኖርበታል ፡፡ጨረታዉ በሚከፈትበት ዕለትና ሰዓት ተከታትለዉ ኪ-ሼሪዎን ሼር ማድረግ አይዘንጉ
3. የሆስፒታሉ ፅዳት አገልግሎት የሚያስፈልገዉ የሰዉ ሃይል ብዛት ቁጥር 74 (ሰባ አራት) ስለሆነ ዋጋ በሚሞሉበት ወቅት ለፅዳት አገልግሎት የሚያስፈለጉ የተዝርዘሩትን የፅዳት ግበዓቶች ፅዳቱን ለሚያፀዱት ሠራተኞች ደህንነት የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎችን ግንዛቤ ውስጥ ማስገባትዎን አይዘንጉ፡፡
4. ለሆስፒታል ፅዳት አገልግሎት የሚያስፈልጉ ግበዓቶችንና የሰዉ ሀይል አሸናፊው ድርጅት በራሱ ወጪ አጓጉዞ ያቀርባል፡፡.
5. የሆስፒታሉ ፅዳት አገልገርሎት የ24 ሰዓት ሥራ ሲሆን ሆስፒታሉ በሚያወጣው የፅዳት ሥራ ፕሮግራም መሰረት የሚከናወን ይሆናል፡፡
6. አሸናፊዉ ድርጅት ለሚቀጥራቸዉና በፅዳት ሥራው ለሚያሰማራቸዉ ሰራተኞቹ ስለስራዉ ሂደት እና ጥንቃቄ በዓመት 2 (ሁለት) ጊዜ ስልጠና ይሰጣል ስለ ሰራተኞቹም ሙሉ ሃላፍትና ዋስትና ይወስዳል
7. በፅዳት ሰራው የሚሰማሩት 74(ሰባ አራቱም) ሰራተኞች በስራ ቀናት ይገኛሉ ቅዳሜንና እሁድን መዋል ያለባቸዉ 16/አስራ ስድስት የፅዳት ሠራተኞች ሲሆኑ 10 (አስሩ) የፅዳት ሠራተኞች አድረዉ /Night Duty ይሰራሉ ሁል ጊዜ ጥዋት ጥዋት ቅዳሜንና እሁድን ጨምሮ 74 ስባ አራቱም ሰራተኞች የጥዋት ሥራ እስኪጠናቀቅ ሥራው ላይ ይገኛሉ ፡፡ የጥዋት ሥራ እንደተጠናቀቀ ከ74 (ሰባ አራት) 37 ሰራተኞች በዛዉ ሥራውን ቀጥለው እስከ 7፡30 ድረስ ይሰራሉ ፡ ፡ ከሰዓት ባኋላ ሌሎቹ 37 (ሰላሳ ሰባቱ) ሰራተኞች ከ7፡30 እስከ 12፡ 00 ሠዓት ይሰራሉ፡፡ የሰባ አራቱም ሠራተኞቸ ስም ዝርዝር እና ስልክ ቁጥር በዝርዝር አሸናፊው ድርጅት ለሆስፒታሉ ያስገባል፡፡ በስራ ላይ የማይሰማሩ ሠራተኞች ደምወዝ እና የፅዳት ዕቃ አገልግሎት ላይ ያልዋለው ሂሳቡ ተሰልቶ ለመንግስት ገቢ የሚደረግ ይሆናል፡፡ የፅዳት ሥራውን ማስተጓጎል እና መቋረጥ አይቻልም፡፡
8 .የፅዳት አገልግሎት ስራ ሰዓት 24 ሰዓት ሲሆን ጥዋት ከ12፡00 ሰዓት እስከ 1፡30 ቀን 6፡30 እስከ 7፡30 ከሰዓት ብኋላ 7፡30 እስክ 12፡30 የሚፀዳ እና ከዚህም በተጨማሪ የስራ ሁኔታዎች እንደሚከሰቱት ይፀዳል ፡፡ በሚመለከተዉ የስራ ክፍል ስለስራዉ እና ሰራተኞቹ የስራ ክትትል እና ቁጥጥር ይደረጋል፡፡ አቴንዳስ ይወሰዳል
9 .የዲዩቲ/የአዳር/የሥራ ቦታዎች
a. የህፃናት ተኝቶ ታካሚ ፤ የውስጥ ደዌ ተኝቶ ታካሚ ክፍል
b. ድንገተኛ መለስተኛ ቀዶ ጥገና ፤ ላቦራቶሪ ፤ የጨቅላ ህፃናት ተኝቶ ህክምና ክፍል
c. የማህፀንና ፅንስ ተኝቶ ታካሚ ክፍል
d. ቀዶ ጥገና የፅኑ ህሙማን ማገገሚያ ክፍል
e. በተጨማሪ አስፈላጊ የሆኑ የሕክምና ክፍሎች
10 . አሸናፊው ድርጅት ከመ/ቤቱ ጋር ውል በመግባት በውል ስምምነቱ መሰረት የሚፈፀም ይሆናል
11 . የሚሞላዉ ዋጋ 1 (የአንድ ወር) የፅዳት አገልግሎት ቫትን አካቶ ይሆናል
12 .መ/ቤቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጫረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ
13 . የአገልግሎቱ ጊዜ ከ11/11/2018 ዓ.ም እስከ 30/10/2019 ዓ.ም
14 .የዋጋ ማስተካከያ የሚደረገዉ የፅዳት ግበዓቶች የገበያ ዋጋ መረጃ ከኢቲዮጵያ ሰታቲስቲክስ አገልግሎት ከኢቲዮጵያ ሰታቲስቲክስ አገልግሎት ከጠፋና ማረጋገጫ ከተሰጠ ከአምራች ድርጅት እና በአካባቢዉ በሚጠናዉ የገበያ ዋጋ መረጃ መሰረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡ ከዚህ ውጪ የሚገኝ የዋጋ መረጃ ምንጭ ተቀባይነት የለውም፡፡
15. ለፅዳት አገልግሎት የሚውሉትን ግበዓቶች በዝርዝር የተጠቀሱትን አሁናዊ የገበያ ዋጋ ላይ በመሞርኮዝ ትክክለኛዉን ዋጋ በማጥናት ይሙሉ፡፡
1. ወሣኝ የሆኑ ዶክሜንቶችዎን በe-Gp ሲስተም ኦንላይን ላይ ለጨረታዉማያያዝዎን አይዘንጉ
2. ተጫራቶች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ /CPO/ ጥቃቅን እና አነስተኛ የሆኑት ከሚመለከተው መ/ቤት በአድራሻ የዋስትና ደብዳቤ የጨረታ መክፈቻ ቀን ከመድረሱ በፊት አንድ ቀን አስቀድሞ አ/አበባ ዘማች ፓርክ ፊት ለፊት በሚገኘዉ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ወይም መወዩ ህክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ ጎባ የግዥ ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት መቅረብ ይኖርበታል ፡፡ጨረታዉ በሚከፈትበት ዕለትና ሰዓት ተከታትለዉ ኪ-ሼሪዎን ሼር ማድረግ አይዘንጉ
3. የሆስፒታሉ ፅዳት አገልግሎት የሚያስፈልገዉ የሰዉ ሃይል ብዛት ቁጥር 74 (ሰባ አራት) ስለሆነ ዋጋ በሚሞሉበት ወቅት ለፅዳት አገልግሎት የሚያስፈለጉ የተዝርዘሩትን የፅዳት ግበዓቶች ፅዳቱን ለሚያፀዱት ሠራተኞች ደህንነት የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎችን ግንዛቤ ውስጥ ማስገባትዎን አይዘንጉ፡፡
4. ለሆስፒታል ፅዳት አገልግሎት የሚያስፈልጉ ግበዓቶችንና የሰዉ ሀይል አሸናፊው ድርጅት በራሱ ወጪ አጓጉዞ ያቀርባል፡፡.
5. የሆስፒታሉ ፅዳት አገልገርሎት የ24 ሰዓት ሥራ ሲሆን ሆስፒታሉ በሚያወጣው የፅዳት ሥራ ፕሮግራም መሰረት የሚከናወን ይሆናል፡፡
6. አሸናፊዉ ድርጅት ለሚቀጥራቸዉና በፅዳት ሥራው ለሚያሰማራቸዉ ሰራተኞቹ ስለስራዉ ሂደት እና ጥንቃቄ በዓመት 2 (ሁለት) ጊዜ ስልጠና ይሰጣል ስለ ሰራተኞቹም ሙሉ ሃላፍትና ዋስትና ይወስዳል
7. በፅዳት ሰራው የሚሰማሩት 74(ሰባ አራቱም) ሰራተኞች በስራ ቀናት ይገኛሉ ቅዳሜንና እሁድን መዋል ያለባቸዉ 16/አስራ ስድስት የፅዳት ሠራተኞች ሲሆኑ 10 (አስሩ) የፅዳት ሠራተኞች አድረዉ /Night Duty ይሰራሉ ሁል ጊዜ ጥዋት ጥዋት ቅዳሜንና እሁድን ጨምሮ 74 ስባ አራቱም ሰራተኞች የጥዋት ሥራ እስኪጠናቀቅ ሥራው ላይ ይገኛሉ ፡፡ የጥዋት ሥራ እንደተጠናቀቀ ከ74 (ሰባ አራት) 37 ሰራተኞች በዛዉ ሥራውን ቀጥለው እስከ 7፡30 ድረስ ይሰራሉ ፡ ፡ ከሰዓት ባኋላ ሌሎቹ 37 (ሰላሳ ሰባቱ) ሰራተኞች ከ7፡30 እስከ 12፡ 00 ሠዓት ይሰራሉ፡፡ የሰባ አራቱም ሠራተኞቸ ስም ዝርዝር እና ስልክ ቁጥር በዝርዝር አሸናፊው ድርጅት ለሆስፒታሉ ያስገባል፡፡ በስራ ላይ የማይሰማሩ ሠራተኞች ደምወዝ እና የፅዳት ዕቃ አገልግሎት ላይ ያልዋለው ሂሳቡ ተሰልቶ ለመንግስት ገቢ የሚደረግ ይሆናል፡፡ የፅዳት ሥራውን ማስተጓጎል እና መቋረጥ አይቻልም፡፡
8 .የፅዳት አገልግሎት ስራ ሰዓት 24 ሰዓት ሲሆን ጥዋት ከ12፡00 ሰዓት እስከ 1፡30 ቀን 6፡30 እስከ 7፡30 ከሰዓት ብኋላ 7፡30 እስክ 12፡30 የሚፀዳ እና ከዚህም በተጨማሪ የስራ ሁኔታዎች እንደሚከሰቱት ይፀዳል ፡፡ በሚመለከተዉ የስራ ክፍል ስለስራዉ እና ሰራተኞቹ የስራ ክትትል እና ቁጥጥር ይደረጋል፡፡ አቴንዳስ ይወሰዳል
9 .የዲዩቲ/የአዳር/የሥራ ቦታዎች
a. የህፃናት ተኝቶ ታካሚ ፤ የውስጥ ደዌ ተኝቶ ታካሚ ክፍል
b. ድንገተኛ መለስተኛ ቀዶ ጥገና ፤ ላቦራቶሪ ፤ የጨቅላ ህፃናት ተኝቶ ህክምና ክፍል
c. የማህፀንና ፅንስ ተኝቶ ታካሚ ክፍል
d. ቀዶ ጥገና የፅኑ ህሙማን ማገገሚያ ክፍል
e. በተጨማሪ አስፈላጊ የሆኑ የሕክምና ክፍሎች
10 . አሸናፊው ድርጅት ከመ/ቤቱ ጋር ውል በመግባት በውል ስምምነቱ መሰረት የሚፈፀም ይሆናል
11 . የሚሞላዉ ዋጋ 1 (የአንድ ወር) የፅዳት አገልግሎት ቫትን አካቶ ይሆናል
12 .መ/ቤቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጫረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ
13 . የአገልግሎቱ ጊዜ ከ11/11/2018 ዓ.ም እስከ 30/10/2019 ዓ.ም
14 .የዋጋ ማስተካከያ የሚደረገዉ የፅዳት ግበዓቶች የገበያ ዋጋ መረጃ ከኢቲዮጵያ ሰታቲስቲክስ አገልግሎት ከኢቲዮጵያ ሰታቲስቲክስ አገልግሎት ከጠፋና ማረጋገጫ ከተሰጠ ከአምራች ድርጅት እና በአካባቢዉ በሚጠናዉ የገበያ ዋጋ መረጃ መሰረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡ ከዚህ ውጪ የሚገኝ የዋጋ መረጃ ምንጭ ተቀባይነት የለውም፡፡
15. ለፅዳት አገልግሎት የሚውሉትን ግበዓቶች በዝርዝር የተጠቀሱትን አሁናዊ የገበያ ዋጋ ላይ በመሞርኮዝ ትክክለኛዉን ዋጋ በማጥናት ይሙሉ፡፡
