Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Airlines Group (የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ)
  • Address ቦሌ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251115174918
  • Websitehttps://corporate.ethiopianairlines.com/
  • Deadline16 Sep 2019, 3:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Priceብር 200.00 (non-refundable)
  • opening dateበተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት
  • Categories Food And Beverage , Services , Food Items And Drinks

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሀዋሳ ኤርፖርት ፓይለት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት (PTSC) ካፌቴሪያ አልግሎት የሚውል የስጋ ምርት አቅራቢ ድርጅቶች ጋር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) ዓመት ለመስራት ይፈልጋል፡፡


በድጋሚ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር : SSNT-T637

 

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለሀዋሳ ኤርፖርት ፓይለት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት (PTSC) ካፌቴሪያ አልግሎት የሚውል የስጋ ምርት አቅራቢ ድርጅቶች ጋር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በኮንትራት ስምምነት ለሶሥት (3) ዓመት ለመስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾt reactor ne መሳተፍ ይችላሉ፡፡ በአገልግሎቱ ዘርፍ ለመሠማራት ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው : 2018 . የታደስ የንግድ ሥራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ (TIN) ምዝገባ ወረቀት ያለው የተጨማሪ እሴት ታከስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ ሁለት (2) ዓመትና እና ከዚያ በላይ የሰራ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡

ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ ሁለት መቶ ብር (ብር 200.00) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ  የጨረታ ቁጥር SSNT-T637 በሚል ገብ በማድረግና የከፈሉበትን የገቢ ደረሰኝ ኮፒ (Deposit Slip Copy) ቅጂውን (scan copy) በማድረግ ከታች በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ በመላከ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡

ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሀምሳ ሺህ ብር (50.000.00) በባንክ በተረጋገጠ .. (CPO) ወይም ምንም አይነት ቅድመሁኔታ የሌለው የባንክ ዋስትና በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስም ማስያዝ አለባቸው። ከማንኛውም ኢንሹራንስ ተቋም እና ቅድመ ሁኔታ ያለው የባንከ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም።

ተጫራቾች በጨረታው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን (ቴከኒካልና ፋይናንሻል) ዋናውን እና ኮፒውን እና የጨረታ ማስከበሪያ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ከፍል እስከ መስከረም 06 ቀን 2019 . ከቀኑ 900 ሰዓት ድረስ ማቅረብ አለባቸው:: ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየርመንገድ ዋና መስሪያ ቤት በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 9:30 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ:

የኢትዮጵያ እየር መንገድ ገሩፕ

ቦሌ አለማቀፍ አጠር ማረፊያ ዋና መስሪያ ቤት ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቶክሊካል ክፍል አሊ አስፈዉ ስልክ ቁጥር 011-517-4552

 ኢ-ሜይል AliAs@ethiopianairlines.com
አየር መንገዱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

✨ messages.ai_summary
Ethiopian Airlines seeks meat product suppliers for the Hawassa Airport Pilot Training School cafeteria, under a three-year contract via open tender. Bidders must hold a valid trade license, TIN, VAT registration, and at least two years of relevant experience.
Save Tender