በመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ሰሜን ምስራቅ ሪጅን ለሰመራ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከ01/12/2018 እስከ 30/11/2019 ዓ/ም ለአንድ ዓመት ሰራተኞችን በስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት ማለትም ጠዋት፣ ቀንና ማታ ከደብቲ ሰመራ፣ ከሰመራ ዱብቲ፣ ከሎጊያ ሰመራ፣ ከሰመራ ሎጊያ በመንግስት የስራ ቀናት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ መኪና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል