ZamZam Bank S.C. would like to invite eligible audit firms to appoint External Auditor to Audit the Financial Statement for three consecutive years ( for further explanation please refer the bid document)
ዘምዘም ባንክ አ/ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንዲሁም በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ ውስጥ የተመለከቱትን በመያዣነት የያዛቸውን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።