Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዲኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይናንስ እና ፕላን ጽ/ቤት
  • Address ጌዲኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09-16-36-46-90
  • Website
  • Deadline08 Oct 2024, 12:25 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Electronics Materials

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን በራጴ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት እስቴሽነሪ እና የጽሕፈት መሳሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


ግልጽ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን በራጴ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት 2017 በጀት ዓመት እስቴሽነሪ እና የጽሕፈት መሳሪያ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ ለመግዛት 

ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 የጽሕፈት መሳሪያ
  • ሎት 2 ሌሎች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች

በዚሁ መሰረት

1. በዘርፉ ሕጋዊ ፍቃድ ያለው ያላት

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው/ያላት

3. ፍቃዱን በበጀት ዓመቱ ያሳደሰ /ሰች

4. የቫት ተመዝጋቢ የሆነ/የሆነች

5. መልካም የስራ አፈጻጸም ያለው ያላት

6. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ CPO 30,000 ብር ሰላሳ ሺህ ብር በባንክ የተረጋገጠ ማቅረብ የሚችል፡፡

7. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አሸናፊ የሆነ ያሸነፉበትን ዕቃ ወይም እስቴሽነሪ ራጴ ወረዳ //ቤት ማቅረብ የሚችል ፡፡

8. አሸናፊ ድርጅት ወይም ግለሰብ ያሸነፈውን ዕቃ ጥራት ለመለየት በየሎቱ የዕቃውን ናሙና ማቅረብ የሚችል፡፡

9. አሸናፍ ድርጅት ዕቃዎቹ በመጋዘኑ ውስጥ ስለመኖራቸው ለማሳየት ፍቃደኛ መሆን የሚችል፡፡

10. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሰነድ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ በአንድ እናት ፖስታ በሰም በማሸግ ማቅረብ የሚችል፡፡

11. ከተራ ቁጥር 1-10 ድረስ የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን ማሟላት የምትችሉ ተጫራቾች ሊያወዳድራችሁ የሚችለውን መረጃ በመያዝ ራጴ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 9 በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር በመክፈል የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሰነድ የምትወሰዱ ስሆን ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው 15 (አስራ አምስት ) ለተከታታይ ቀናት አየር ላይ ውሎ 16ኛው ቀን 400 ታሽጎ 430 ተጫራቾቹ በተገኙበት ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። የከፈታው ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓልቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- 09-11-66-92-98/09-32-46-01-71

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጌዴኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender