Tender Detail

Tender Details

  • Company Tsedey Bank S.C. (ፀደይ ባንክ አ.ማ)
  • Address ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት ህንጻ 16ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 09 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115584896
  • Websitehttps://tsedeybank-sc.com/
  • Deadline25 Oct 2024, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

ፀደይ ባንክ (አ/ማ) ለአቶ ጌታቸው አባት ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውን በሰንጠረዡ የተዘረዘሩ መኖሪያ ቤቶችን በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ (አ/ማ) ለአቶ ጌታቸው አባት ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውን በሰንጠረዡ የተዘረዘሩ መኖሪያ ቤቶችን በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡

 

.

 

የተበዳሪ ስም

 

የመያዣ ሰጪ ስም

 

የካርታ ቁጥር

 

ቤቱ የሚገኝበት ቦታ

 

የቦታው ስፋትና የቤቱ ከፍታ

 

የንብረቱ አይነትና አገልግሎት

 

የጨረታ መነሻ ዋጋ

 

የጨረታ ቀንና ሰዓት

 

ጨረታው የወጣበት

 

1

 

ጌታቸው አባተ

 

ቤዛ ጌታሁን

 

የካ

253124/13

 

የካ /ከተማ ወረዳ 05

 

ስፋቱ 392 ካሬ ሜትር የቤቱ ከፍታ B+G+3

 

ለመኖሪያ

 

64,430,886.94 (ስልሳ አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሠላሳ ሺህ ስምንት መቶ ሰማኒያ ስድስት ብር 94/100 ሳንቲም)

 

9/03/2017 .

 

ከጠዋቱ

300 – 600 ሰዓት

 

ለሁለተኛ ጊዜ

 

2

 

ጌታቸው አባተ

 

 

ጌታቸው አባተ

 

ቦሌ 12/40/4/

1/20892/10

731/01

 

በቦሌ / ከተማ ወረዳ 12

 

 

ስፋት 162 ካሬ ሜትር የቤቱ ከፍታ

B+G+3

 

ለመኖሪያ

 

30,761,523.91 (ሠላሳ ሚሊዮን ሰባት መቶ ስልሳ አንድ ሺህ አምስት መቶ ሀያ ሶስት ብር 91/100 ሳንቲም)

 

10/03/2017 .

 

ከጠዋቱ

300 – 600 ሰዓት

 

ለሁለተኛ ጊዜ

 

  1. ተጫራቾች የቤቱን የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 (በጥሬ ገንዘብ ወይም ..) በፀደይ ባንክ (/) ስም በማሠራት ለጨረታ ማስካበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡
  2. በጨረታው የሚሳተፈው በህግ ሰውነት ያገኘ ሰው ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጽሑፍ ወይም መተዳደሪያ ደንብ፣ ሕጋዊ ሰውነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ሕጋዊ ውክልና ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የጨረታ አሸናፊው አሸናፊነቱ የሚረጋገጠው የጨረታው ውጤት በሚመለከተው አካል ፀድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠው ይሆናል፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 15  ቀን ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.. ወይም በጥሬ ገንዘብ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
  5. በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት .. ይመለስላቸዋል፡፡
  6. የጨረታ አሸናፊው ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግሥት የሚከፈሉ ከፍያዎች፤ ግብር፣ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፈል ከሆነ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላሉ፡፡ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ለቀረው የሊዝ ክፍያ ገዥው ከሚመለከተው የመንግሥት አካል ጋር ይዋዋላል፡፡
  7. ተጫራቾች ቤቶችን ኅዳር 4 ቀን 2017 . በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ፡፡
  8. የጨረታው ቦታ አዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ /ከተማ ለገሀር በሚገኘው የፀደይ ባንከ / ዋናው / ቤት 4 ፎቅ ላይ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡
  9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115584896 እና 0115581905 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ፀደይ ባንክ

 

Save Tender