የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በት/ቤቱ ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች ለማስወገድና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ ህጋዊ ብቃት ያላቸው የሀገር ውስጥ ተጫራቶች ተጋብዟል ::
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 002/5017
የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በት/ቤቱ ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች ለማስወገድና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ ህጋዊ ብቃት ያላቸው የሀገር ውስጥ ተጫራቶች ተጋብዟል ::
ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ ፡-
- የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር /100/ አንድ መቶ ብር ገንዘብ ቤት በመክፈል ከግዥ ክፍል ሰነድ መውሰድ ይቻላል ፡፡
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዳቸው አካተው ማቅረብ ያለባቸው !
- በዘርፉ የንግድ ፍቃድና በዘመኑ ስለመታደሱ የተረጋገጠ ማስረጃ
- በወቅቱ የመንግስት ገቢ ግብር መከፈላቸውንና የቫት ተመዝጋቢ መሆናችውን ማረጋገጫ
- በመንግስት ጨረታዎች ለመሳተፍ በአቅራቢነት የተመዘገቡ
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ዋጋቸውን በመሙላት እና በፖስታ በማሸግ መወዳደር ይችላሉ ፡፡
- የጨረታ አከፋፈት ጨረታው በወጣበት 5ኛው ቀን ተዘግቶ በማግስቱ ከቀኑ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በት/ቤቱ/ፋ/ግ/ን/ አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ በማሰራት ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡
የሚወገዱ እቃዎች ዝርዝር ያረጁ
ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች ........................................ ብር 3,000
- ት/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
በተጨማሪ ለበለጠ መረጃ ፡- እንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 31 ቁጥር ማዞሪያ ከፍ ብሎ
ስልክ ቁጥር:- 0111542102
በአዲስ አበባ ከተማ ት/ቢሮ በጉለሌ ክ/ከተማ ትም/ መምሪያ የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
