የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት በት/ቤቱ ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ ህጋዊ ብቃት ያላቸው የሀገር ውስጥ ተጫራቾች ተጋብዟል ፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 003/2017
የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት በት/ቤቱ ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ ህጋዊ ብቃት ያላቸው የሀገር ውስጥ ተጫራቾች ተጋብዟል ፡፡
ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ -
- የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር /100/ አንድ መቶ ብር ገንዘብ ቤት በመክፈል ከግዥ ክፍል ሰነድ መውሰድ ይቻላል ፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ዋጋቸውን በመሙላት እና በፖስታ በማሸግ መወዳደር ይችላሉ ፡፡
- የጨረታ አከፋፈት ጨረታው በወጣበት 5ኛው ቀን ተዘግቶ በማግስቱ ከቀኑ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በት/ቤቱ/ፋ/ግ/ን/ አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል ፡፡
- ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉትን ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች በጨረታ ሰነድ ሰንጠረዥ ውስጥ በተዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ላይ በመሙላት በታሸገው የጨረታ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ በማሰራት ማስያዝ ይኖርባቸዋል ።
የሚወገዱ እቃዎች ዝርዝር የሚያዝ CPO
- ያረጁ በሮች እና የተቆራረጡ ብረቶች ------------------------------------------- ብር 3,000
1. ት/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዙ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
በተጨማሪ ለበለጠ መረጃ ፡- እንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት 31 ቁጥር ማዞሪያ ከፍ ብሎ ስልክ ቁጥር - 011542102
በአዲስ አበባ ከተማ ት/ቢሮ በጉለሌ ክ/ከተማ ትም/ጽ/ቤት
የእንጦጦ አምባ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
