የኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር ያገለገሉ ኮምፒውተሮች፣ ታይፕራይተሮች፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን እና የተለያዩ የቢሮ መገልገያዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 005/2017
የኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር ያገለገሉ ኮምፒውተሮች፣ ታይፕራይተሮች፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን እና የተለያዩ የቢሮ መገልገያዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ፡-
- ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
- የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀን ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡00 እና ከሰዓት በኋላ ከ7፡00 -10፡00 ሰዓት ብቻ ነው፡፡
- ተጫራቾች ለሽያጭ የቀረቡትን ዕቃዎች እስከ ጨረታው መዝጊያ ጊዜ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡00-10፡30 ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ንብረት ክፍል ውስጥ መመልከት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታኅሣሥ 15 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ያቀረቡትን የመወዳደሪያ ጠቅላላ ዋጋ 5% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ CPO በማዘጋጀት በዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ ተካቶ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
- ጨረታው ታኅሣሥ 15 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈተውም በዚሁ ዕለት ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልከ ቁጥር 0911 86-27-92 በመደወል መረዳት ይቻላል፡፡
ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር
