በአራዳ ክፍለ ከተማ የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን ልዩ ልዩ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ የማባዣ ቀለም ፣ የሠራተኛ የደንብ ልብስና እንዲሁም የልብስ ስፌት የዕጅ ዋጋ፣ የስፖርት መምህራን የሀገር ውስጥ ሸራ ጫማና ቱታ፣ የሴቶች ቆዳ ጫማ፣ ቡትስ ጫማ ፕላስቲክ፣ የህትመት ስራዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች እና የኮምፒውተር፣ የማባዣ ማሽን እና የፕሪንተር ጥገና የሚያስፈልገውን ዕቃ ጨምሮ በጨረታ አወዳድሮ ለማስጠገንና ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 002
በአራዳ ክፍለ ከተማ የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን ልዩ ልዩ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ የማባዣ ቀለም ፣ የሠራተኛ የደንብ ልብስና እንዲሁም የልብስ ስፌት የዕጅ ዋጋ፣ የስፖርት መምህራን የሀገር ውስጥ ሸራ ጫማና ቱታ፣ የሴቶች ቆዳ ጫማ፣ ቡትስ ጫማ ፕላስቲክ፣ የህትመት ስራዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች እና የኮምፒውተር፣ የማባዣ ማሽን እና የፕሪንተር ጥገና የሚያስፈልገውን ዕቃ ጨምሮ በጨረታ አወዳድሮ ለማስጠገንና ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ሁኔታዎች በቅድሚያ ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች በተሰማሩበት የሥራ መስከ የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- የመንግስት ግዥ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የተሟላ ማስረጃ ያላቸው::
- የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ተጫራቾች በታሸገ ኤንቨሎፕ የገዙትን ሰነድ ኦሪጅናሉን እና ኮፒ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው::
- ተጫራቾች ልዩ ልዩ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ የማባዣ ቀለም ፣ የሠራተኛ የደንብ ልብስና ፣ እንዲሁም የልብስ ስፌት የዕጅ ዋጋ፣ የስፖርት መምህራን የሀገር ውስጥ ሸራ ጫማና ቱታ፣ የሴቶች ቆዳ ጫማ፣ ቡትስ ጫማ ፕላስቲክ፣ የህትመት ስራዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች እና የኮምፒውተር፣ የማባዣ ማሽን እና የፕሪንተር ጥገና የሚያስፈልገውን ዕቃ ጨምሮ በጨረታ አወዳድሮ ለማስጠገንና ለመግዛት ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ 100. 00 /አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ፡፡
- የጨረታ ሰነዶቻቸውን ዝርዝር ተፅፎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያገለግል የመጫረቻ ዋጋ በባንክ የተረጋጋጠ ሲፒኦ ብር 3,000.00 /ሦስት ሺህ ብር/ በማስያዝ በመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 5 ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30-6፡30 እና ከ7፡30-11፡00 ሰዓት ድረስ ከመወዳደሪያ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- አሸናፊ ተጫራች ካሸነፈ በኋላ የውል ማስከበሪያ 1% ማስያዝ አለበት፡፡
- ጨረታው በወጣ በ11ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ በ4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡
- ከገዙት ጨረታ ሰነድ ውጭ ተሞልቶ የመጣ ሰነድ ተቀባይነት የለውም ::
- በጨረታው ላይ ተንተርሶ ዋጋ መጨመር አይቻልም ፡፡
- ያቀረቡበት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን አለበት ፡፡
- ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ተቋማት ራሳቸው አምርተው ገበያ የሚያቀርቡት ዕቃ ወይም ምርት ካልሆነ በስተቀር የተዘጋጁ ዕቃዎችን ገዝተው ካመጡ የሚወዳደሩበት እንደማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ መግዛትና እና የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ስርዝ ድልዝ የማይነበብ ሰነድ ጨረታ ላይ ያልተነበበ የዋጋ ማቅረበያ ተቀባይነት አይኖረውም።
- መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው እንዲሁም መ/ቤቱ ዕቃዎችንም 20% መጨመርም ሆነ መቀነስ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ፡-
/0118-68-13-56/57
አድራሻ ፡- ግቢ ገብርኤል በስተጀርባ ባዕታ ክሊኒክ አጠገብ
በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የመስከረም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
