Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ
  • Address መሳለሚያ እህል በረንዳ ከእሳት አደጋ በስተጀርባ በሚገኘው ግዥ ቢሮ ቁጥር 5 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0112756204
  • Website
  • Deadline11 Feb 2025, 8:30 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Health Related Services

በአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ የ2017 በጀት አመት በአዲስ ዘመን በጋዜጣ ባወጣው ግልጽ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏-ለተጫራቾች የተዘጋጀ አገልግሎት ግዥ አወዳድሮ ለአንድ አመት ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የግልጽ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏

የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ቁጥር፡- 003

 

በአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ 2017 በጀት አመት በአዲስ ዘመን በጋዜጣ ባወጣው ግልጽ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏-ለተጫራቾች የተዘጋጀ አገልግሎት ግዥ

  • lot 1 የአልትራሳውንድ አገልግሎት
  • lot 2 የካፌ አገልግሎት
  • lot 3 የሸንት ቤት ቆሻሻ ማስወገድ አወዳድሮ ለአንድ አመት ማሰራት ይፈልጋል፡፡

እዲሁም

  • lot 4 የጽህፈት መሳሪያ
  • lot 5 የጽዳት እቃ
  • lot 6 ኤሌክትሮኒክስ
  • lot 7 ደንብ ልብስ
  • lot 8 ቋሚ እቃ
  • lot 9 መድሀኒት
  • lot 10 ህትመት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በመስኩ የተሰማራችሁ አቅራቢዎች

  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
  3. በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበ
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/TOT/2%/
  5. በመድሀኒት ላይ የምትወዳደሩ ተጫራች ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ላይሰንስ ሊኖር ይገባል፡፡
  6. ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበሪያ ሲፒኦ lot 1 አልትራሳውንድ 2% (2000) lot 2 የካፌ አገልግሎት 2% (2000) lot 3 የሽንት ቤት ቆሻሻ ማስወገድ 2% (1000) lot 4 የጽህፈት መሳሪያ 2% (2000) lot 5 የጽዳት እቃ 2% (3000) lot 6 ኤሌክትሮኒክስ 2% (1000) lot 7 ደንብ ልብስ 2% (2000) lot 8 ቋሚ እቃ 2% (5000) lot 9 መድሀኒት 2% (5000) lot 10 ህትመት 2% (2000) ብቻ በባንክ በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ከጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ለዚሁ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ የተዘጋጀውን ዝርዝር ጉዳዮች እና የተጫራቾችን መመሪያ የያዘ ሰነድ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  8. ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 የስራ ቀናት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ እስከ 1130 ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ የሚዘጋው 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 230 ታሽጎ 300 ላይ ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  9. አሸናፊው ድርጅት ውል በተፈራረሙበት 15 ቀን ውስጥ እቃውን ያቀርባል፡፡
  10. አሸናፊ ሆኖ የተመረጠው ድርጅት በአካል በመቅረብ ስራውን ማከናወን አለበት
  11. ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ከተከፈተ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ ወይም ከጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ እራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  12. ተጫራቾች የዋጋ ዝርዝራቸውን በገዙት የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ ላይ ብቻ ሞልተው እና በእያንዳንዱ ላይ ገጽ ላይ ማህተብ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  13. የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ አሸናፊ የሆነው ግለሰብም ሆነ ድርጅት ውል በሚያዝበት ወቅት ያሸነፈበትን የሽያጭ ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዛዝ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  14. ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚወዳደሩበትን ዋጋ 15% VAT ያካተተ መሆኑን ወይም አለመሆኑን መጠቀስ ይኖርበታል ካልተጠቀሰ እንደተካተተ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
  15. ኦርጅናል ሰነድ ከሙሉ ሰነድ ጋር እና ኮፒውን ሰነድ ለየብቻ ተደርጎ በማያያዝ ማስገባት ይኖርባቸዋል፤ እንዲሁም የድርጅቱ ማህተብ እያንዳንዱ ሰነዶች ላይ መደረግ አለበት፡፡
  16. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ውን በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  17. ማንኛውም ተጫራች መደበኛ የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነዱን የሚሞሉ ክፍሎችን በአግባቡ ሞልቶ ተመላሽ ያላደረገ አቅራቢ ቅድመ ምርመራ ጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ላይ ውድቅ ይደረጋል::
  18. የጥቃቅን አነስተኛ የተደራጀ ልዩ አስተያየት የሚደረገው በሚያመርቱት ምርት ብቻ ሆኖ ከተደራጁበት ተቋም በሚያቀርቡት ደብዳቤ ይሆናል፡፡

ተጨማሪ መረጃ

የጨረታ‏‏‎‏‏‏‎‏‏‏‏‎‏‎‏ ሰነድ የሚገኝበት ቦታ ////ጤና ጣቢያ መሳለሚያ እህል በረንዳ ከእሳት አደጋ በስተጀርባ በሚገኘው ግዥ ቢሮ ቁጥር 5 በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ ፡፡

ለበለጠ መረጃ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ ስልክ ቁጥር 0112 756 204

 

አዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ

 

Save Tender