በደቡብ ኢት/ያ ክልል በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለተለያዩ ፕሮግራሞች የሚሆን ሸራ ድንኳንና ፕላስቲክ ወንበሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
- በደቡብ ኢት/ያ ክልል በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለተለያዩ ፕሮግራሞች የሚሆን ሸራ ድንኳንና ፕላስቲክ ወንበሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
- ስለሆነም በጨረታዉ መሳተፍ የሚችሉት በሚመለከታቸዉ መስሪያ ቤቶች የተመዘገቡና ለ2017 በጀት ዓመት በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ ከዚህ በፊት ላከናወናቸዉ ተመሳሳይ ሥራዎች አገልግሎቶች ከአሠሪው አካል የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መወዳደር ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት (አስራ አምስት ቀናት) ከታች ከተጠቀሰው አድራሻ መግዛት ይችላሉ።
- የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በሶዶ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት መደበኛ አካውንት ቁጥር 1000018212335 ገቢ ያደረጉበትን ስሊፕ በማቅረብ መውሰድ ይችላሉ። የጨረታ ሰነድ የሚገኝበት ቦታ ሶዶ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት ግዥ ንብረት አስ/ዋ/ሥ/ሃ ቢሮ
- ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን አንስቶ እስከ 15ኛዉ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ለጨረታዉ በተዘጋጀው ሳጥን የጨረታ ሰነድ ማስገባት ይቻላል። ዘግይቶ የሚቀርብ ጨረታ ተቀባይነት አይኖረውም ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለስለታል።
- ጨረታው የሚከፈተው ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውና ሌሎች መገኘት የሚፈልጉ ባሉበት በ16ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ላይ ታሽጎ በዕለቱ ከቀኑ 8፡30 የሚከፈት ይሆናል። 16ኛው ቀን የበአላት ቀን ከሆነ (የሥራ ቀን ካልሆነ) በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት ይሆናል።
- ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና የ20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ርክብክብ የሚፈጸምበት ቦታ ወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ አስተዳዳር ፋይናንስ ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይሆናል።
9. የወላይታ ሶዶ ከተማ ፋ/ጽ/ቤት ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ 0461800863 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ።
በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
