Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE (የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911-95-45-37
  • Websitehttps://ethio.post/
  • Deadline04 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-04 00:00:00
  • Categories Vehicle Battery

የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ የመኪና መለዋወጫዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ግጨ 23/2017 .

 

የኢትዮጵያ ፖስታ 2017 . በጀት ዓመት የተለያዩ የመኪና መለዋወጫዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

  1. የመኪና መለዋወጫዎቹን ለመጫረት የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በድርጅቱ ገንዘብ ቤት 2 ፎቅ በመፈል የጨረታ ሰነዱን 2 ፎቅ ግዥ ፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  2. ለመኪና መለዋወጫዎች የጨረታ ማስከበሪያ በቅድሚያ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺህ ብር/ በጨረታው መዝጊያ ቀን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 27/2017 . በድርጅቱ የሠራተኞች በብ ይከፈታል፡፡
  4. ተጫራቾች ያሸነፋባቸው የመለዋወጫ ዕቃዎች በደብዳቤ ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ 10 ቀናት ውስጥ ማንሳት ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ግን በተገለፀው ቀናት ውስጥ ካላነሱ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ CPO ይወረሳል፡፡
  5. እያንዳንዱ የመኪና መለዋወጫ በተናጠል የሚሸጥ ይሆናል፡፡
  6. መለዋወጫዎቹን የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ሰነዱን ከገዙበት ግዥ ፍል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. አሸናፊ ሲሆኑ በመካከላችን በሚፈጸም ሕጋዊ ውል መሠረት ይከናወናል፡፡
  8. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት /ለበለጠ መረጃ 0911954537

 

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት

 

Save Tender