Tender Detail

Tender Details

  • Company South Ethiopia Region Education Bureau (የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ)
  • Address ጅንካ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0467752359
  • Website
  • Deadline28 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-28 00:00:00
  • Categories Electronics Materials , Educational And Training Equipment And Machinery

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትም/ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት በዩኒሴፍ የልዩ ፍላጎት /አካቶ/ ትምህርት ድጋፍ መስጫ ማዕከላት ቁሳቁስ እና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን የሚኒሚዲያ ክበባትን ለማጠናከር የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶች እና ሌሎች ዕቃዎች ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 08 ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትም/ቢሮ

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትም/ቢሮ 2017 በጀት ዓመት በዩኒሴፍ የልዩ ፍላጎት /ካቶ/ ትምህርት ድጋፍ መስጫ ማዕከላት ቁሳቁስ እና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን የሚኒሚዲያ በባትን ለማጠናከር የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ግዥ ማለትም

  1. ለተቋቋሙት 4 የልዩ ፍላጎት /አካቶ/ ትምህርት የድጋፍ መስጫ ማዕከላት ማቋቋሚያና ማደራጃ የሚውሉ የልዩ ትምህርት ቁሳቁሶችና የአካል ድጋፍ መስጫ መሣሪያዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና የሞንቶሶሪ ኪቶችና ሼልፎች ግዥ
  2. የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን የሚኒሚዲያ በባት የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ግዥ ለመፈጸም በሥራ መስክ የተሰማሩ የንግድ ድርጅቶች ለማወዳደር ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ጨረታው መሳተፍ የሚች ተጫራቾች

  1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃዳቸውንና የምዝገባ ሰርተፊኬታቸውን ያሳደሱ በግብር ከፋይነት ተመዝግቦ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለውና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን የምዝገባ ወረቀት፤ የዘመኑን የግብር ግዴታውን የተወጣ እና በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበበት መረጃ ፎቶ ኮፒ ያይዞ ማቅረብ ይጠበቅበታል
  2. ተጫራቾች ትምህርት ቢሮ ቁጥር 18 በመቅረብ ለሥራው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ እያንዳንዱን ብር 300 /ሦስት መቶ ብር/ በመፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ዘውትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ።
  3. ዶክመንት ፋይናንሻል አንድ ኦሪጅናል እና ኮፒ ለየብቻ አሽጎ በማቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በቢሮ ቁጥር 18 ለዚህ በተዘጋጀ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ የሚገልጽ ለተቋቋሙት የልዩ ፍላጎት /አካቶ/ ትምህርት የድጋፍ መስጫ ማዕከላት ማቋቋሚያና ማደራጃ የሚውሉ የልዩ ትምህርት ሳቁሶች የገንዘብ መጠን ብር 30,000.00 /ሠላሳ ሺህ ብር/ ጨረታ ማስከበሪያ እና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን የሚኒሚዲያ ክበባት የኤሌክትሮኒክስ -ቁሳቁስ ግዥ የገንዘብ መጠን ብር 20,000 00 /ሃያ ሺህ ብር/ ጨረታ ማስከበሪያ ማቅረብ አለባቸው
  5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 16ኛው የሥራ ቀን ከጧቱ 230- 500 ሰዓት ሰነዱ ለዚሁ ተዘጋጀ ሳጥን ገብቶ ወዲያውኑ 500 ታሽጎ ከሰዓት 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን ከላይ በተገለፀው ቦታና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  6. /ቤቱ በጨረታው ላይ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

መረጃ ስልክ ቁጥር 0467752359/0916863055/ መጠየቅ ይችላሉ

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትም/ቢሮ

ጂንካ

Save Tender