Tender Detail

Tender Details

  • Company በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ የአካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት
  • Address ደቡብ ወሎ ዞን : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0901465288
  • Website
  • Deadline02 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-02 00:00:00
  • Categories Wood And Wood Working , Forest And Tree Sales

በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት የ03 ቀበሌ ጀባ የለማ የባህር ዛፍ የማህበረሰብ ደን በድጋሜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሜ የወጣ የደን ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 086/2017

 

በአማራ ልል በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ //ቤት 03 ቀበሌ ጀባ የለማ የባህር ዛፍ የማህበረሰብ ደን በድጋሜ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

  1. ለጨረታው የቀረበውን ደን ማየት የሚፈልጉ ተጫራ ለዚሁ ሲባል ለተዘጋጀው የመጫረቻ ሰነድ ላይ በተገለፀው ቦታ ድረስ በመሄድ ጨረታው ለሁለተኛ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20 ቀናት ማየት ይችላል፡፡
  2. የተዘጋጀውን የመጫረቻ ሰነድ ጨረታውን ባወጣው /ቤት በመገኘት 500 /አምስት መቶ ብር/ ብቻ ከፍሎ በስራ ቀናት ወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ /ቤት መግዛት ይችላል፡፡
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የደን አይነት ለመግዛት የሞሉትን ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባን ፍያ ማዘዥያ /CPO/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው ለእያንዳንዱ ኮምፓርትመንት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  4. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉት የእያንዳንዱን ኮምፓርትመንት ወይም የሁለቱንም ክፍልፋይ የሚገዙበትን ዋጋ ከስማቸውና ከአድራሻቸው ጋር በተናጠል ወይም በአንድ ላይ በፖስታ በማሸግ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ /ቤት የማህበረሰብ ደን ጨረታ ተብሎ በጉልህ ከተፃፈበት በኋላ ለዚሁ ተግባር ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር እስከ 21ኛው ቀን 400 ሰአት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር 21ኛው ቀን ከቀኑ 400 ሰዓት ላይ ጨረታው ይዘጋል፡፡ በእዚያው ዕለት 21ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 430 ሰዓት ላይ ይከፈታል። የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በአላት ቀን ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ ይፈፀማል፡፡
  6. የጨረታው ተወረዳዳሪ የፈለገውን ኮምፓርትመንት አንድና ከእዚያ በላይ ወይም ሁለቱንም ኮምፓርትመንቶች ዋጋ መሙላት ይችላል፡፡
  7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0901465288 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡
  8. /ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ተጫራቹ ጨረታውን ባሸነፈበት ዋጋ ለገቢዎች /ቤት 13% የሮያሊቲ ክፍያ የመፈል ግዴታ አለበት፡፡

ማሳሰቢያ፦ የመንገድ ከፈታን በተመለከተ ደኑ ካለበት በላይኛው በኩል ወደ ደኑ መግቢያና መውጫ ያለው ሲሆን በታችኛው በኩል ያለውን መንገድ ቀበሌው የሚያሰራ መሆኑን እናሳስባለን፡፡

 

በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ የአካባቢና ደን ጥበቃ //ቤት

 

Save Tender