Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE (የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911-95-45-37
  • Websitehttps://ethio.post/
  • Deadline04 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-04 00:00:00
  • Categories Energy, Power And Electricity , Electronics Materials

የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ራክ /Back እና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ /Divider/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ግጨ 24/2017 ዓ.ም

 

የኢትዮጵያ ፖስታ 2017 . በጀት ዓመት ክ /Back እና የኤሌክትሪ ማከፋፈያ /Divider/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-

በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾች የማስረጃውን ፎቶ ኮፒ በማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶች በድርጅቱ ገንዘብ ቤት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ዋናው /ቤት 2 ፎቅ ግዥ ፍል እየቀረቡ የጨረታ ሠነድ በመውሰድ ኒካልና ፋይናንሻል ሰነድ በማለት ለየብቻ (በተናጠል) በመለየት በጨረታ ሠነዱ ላይ በዝርዝር በተገለጸው የሥራ ትዕዛዝ /እስፔስፊኬሽን/ መሠረት ዋጋ በመሙላት በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ እስከ ግንቦት 27 ቀን 2017 . ከቀኑ 600 ሰዓት ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

1. ተጫራቾች በቅድሚያ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) 15,000.00 (አሥራ አምስት ሺህ ብር) ከቴኒካል ፕሮፖዛል ዶክመንት ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 27 ቀን 2017. ከቀኑ 830 ሰዓት በድርጅቱ የሠራተኞች ክበብ ይከፈታል፡፡

ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0911954537 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል ፡፡

 

የኢትዮጵያ ፖስታ

 

Save Tender