Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ወልቂጤ ከተማ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-3300112
  • Website
  • Deadline03 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-03 00:00:00
  • Categories Electronics Materials

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጉራጌ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በዞኑ ለሚገኘው ኮሚኒኬሽን መምሪያ አገልግሎት የሚውል የሚዲያ ኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ግዢ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

  የጨረታ ቁጥር 10/2017

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል መንግስት የጉራጌ ዞን ///መምሪያ በዞኑ ለሚገኘው ኮሚኒኬሽን መምሪያ አገልግሎት የሚውል፡-

የሚዲያ ኤሌክትሮኒ ቁሳቁስ ግዢ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸው፣
  4. የአቅራቢነት የምዝገባ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. የግዢው መጠን ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  6. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-5 የተጠቀሰውንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  7. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዕቃ ዓይነት፣ የአምራቹን ስም፤ የተመረተበትን . በዝርዝር ከዋናው ጋር ማያያዝ አለባቸው፡፡
  8. ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ናሙና ሲጠየቅ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 250,000 /ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር/ በባንክ በተመሰከረለት CPO ወይም ቢድ ቦንድ ከሆነ 60 እና ከዚያ በላይ ቀናት የሚቆይ ማስያዝ አለባቸው
  10. ተጫራቾች በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በጉ//7/////ቤት በመፈል ሰነዱን ከጉራጌ ዞን ///መምሪያ ግዥ/ንብ/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 18 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች ዕቃውን ጉራጌ ዞን ///መምሪያ ወልቂጤ ከተማ ድረስ ለማቅረብ የሚያስችል ዋጋ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ ኦሪጂናልና ኮፒ በማለት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በጥንቃቄ ታሽጎ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ቀናት ጉራጌ ዞን ///መምሪያ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ቀኑ 1130 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው
  12. የጨረታ ማስታወቂያ በወጣ 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት የጨረታ ሰነዱ ታሽጎ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ ///አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 18 በይፋ ይከፈታል፣
  13. /ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  14. ለበለጠ መረጃ /ቤቱ ድረስ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 011-3-30-01-12 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡- አሸናፊዎች ላቀረቡት እቃዎች የእጅ በእጅ ደረሰኝ ተጠቃሚ ከሆኑ ከገቢዎች የማረጋገጫ ደብዳቤ ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ የምታቀርቡ 60 ቀንና ከዚያ በላይ መሆን እንዳለበት እንገልፃለን፡፡

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የጉራጌ ዞን ///መምሪያ

 

Save Tender