Tender Detail

Tender Details


የመብራት መቆጣጠሪያ ዕቃ /AVR (Automatic Voltage Regulator WITH accessories የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚድያ ከዚህ በታች የቀረቡትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

1. የመብራት መቆጣጠሪያ ዕቃ /AVR (Automatic Voltage Regulator WITH accessories የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚድያ ከዚህ በታች የቀረቡትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የጨረታ ቁጥር 002/2017

የመብራት መቆጣጠሪያ ዕቃ /AVR (Automatic Voltage Regulator) WITH accessories ዕቃ ግዥ በዚሁ መሰረት በጨረታ የሚሳተፉ ተጫራቾች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሁሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ በመንግስት ግዥ ላይ ለመሳተፍ የተመዘገበበት የአቅራቢነት የምዝገባ ምስ ወረቀት የግብር ከፋይ ቲን ነምበር ምስክር ወረቀት ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት እና የግብር ሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ አዲስ አበባ በሚገኘው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማስተባበሪያ /ቤት ጳውሎስ ሆስፒታል ቢታንያ ሊኒከ ገባ ብሎ በመሄድ 100 ብር ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ዋጋውን 2% በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚዲያ ስም ሞልተው ከኦርጅናል ቴክኒካል ፕሮፖዛል ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባችዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የቴክኒካል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና 2 /ሁለት/ ኮፒ እንዲሁም የፋይናንሻል ሰነድ ንድ ኦርጅናልና 2 /ሁለት ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ በትክ መቅረብ አለበት የኮፒ ሰነዶች በአይነትም ሆነ በብዛት ከኦርጅናል ሰነዱ ጋር ተመሳሳይ መሆን አለበት፡፡
  5. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ጨረታው ሰነዱን መግዛት ይችላሉጨረታውን 16ኛው ቀን እስከ 430 ሰዓት ድረስ ተወዳዳሪ ድርጅቶች ጨረታውን ሞልተው አዲስ አበባ በሚገኘው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማስተባበሪያ /ቤት ጳውሎስ ሆስፒታል ቢታንያ ሊኒክ ገባ ብሎ በሚዘጋጀገው የጨረታ ማስገቢያ ሳጥን ማስገባት አለባቸው
  6. ሆኖም ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የመንግስት የስራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ ይከፈታል፡፡
  7. ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0910000329 0928653853 0912 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚድያ

 

Save Tender