ድርጅታችን ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ቃሊቲ የሚገኘው ሪል እስቴት ውስጥ የሚገኙ ብዛት ያላቸው ትላልቅ ዛፎች በግልፅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ቃሊቲ የሚገኘው ሪል እስቴት ውስጥ የሚገኙ ብዛት ያላቸው ትላልቅ ዛፎች በግልፅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል።
- ተጫራቾች ዘወትር በስራ ቀናት ከግንቦት 13/2017 እስከ ግንቦት 27/2017 ከ2:30 እስከ 10፡00 ሰዓት ሪልእስቴት በመሄድ ለጨረታ የወጡትን ዛፎች መመልከት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ስዓት በፋብሪካችን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍለው መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ብር 10,000 (አስር ሺ ብር) ገቢ ያደርጋሉ።
- የጨረታው ሳጥን ግንቦት 27/2017 ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሀጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግንቦት 27/2017 ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ።
አድራሻ- ሪል እስቴት፡አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 መስማትና ማየት የተሳናቸው ት/ቤት ፊት ለፊት
ፋብሪካ፡ አቃቂ ቃሊቲ ከስቴድየም በታች ሰለም ህንፃ ፊት ለፊት
ስልክ ቁጥር 0115 15 90 15
