Tender Detail

Tender Details

  • Company የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከተማ እና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት
  • Address ከሚሴ ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 033 554 02-55
  • Website
  • Deadline27 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-28 00:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

በአብክመ በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በከሚሴ ከተማ አስተዳደር የከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 ከ ሀ እስከ ሠ በተዘረዘረው መሰረት በከሚሴ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ለድርጅት 3,527.94 ካ.ሜ እና ለመኖሪያ 210.39 ካ.ሜ ጠቅላላ ስፋታቸው 3,738.33 ካሬ ሜትር የሆኑ ለመኖሪያና ድርጅት አገልግሎት የሚውሉ የልማት ቦታዎችን በመደበኛ ጨረታ አወዳድሮ በሊዝ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡


 

2017 . 2 ዙር የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በአብ በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በከሚሴ ከተማ አስተዳደር የከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 ንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 እስከ በተዘረዘረው መሰረት በከሚሴ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ለድርጅት 3,527.94 . እና ለመኖሪያ 210.39 . ጠቅላላ ስፋታቸው 3,738.33 ካሬ ሜትር የሆኑ ለመኖሪያና ድርጅት አገልግሎት የሚውሉ የልማት ቦታዎችን በመደበኛ ጨረታ አወዳድሮ በሊዝ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡

በዚህም መስፈረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች:-

  1. የጨረታውን ሰነድ በከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት በከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የማይመለስ የኢትዮ. ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ በመፈል የጨረታውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች ቦታዎቹ የሚገኙበት ድረስ በመሄድ አጠቃላይ የቦታዎቹን ሁኔታ በማየት ዋጋ ማቅረብ ይችላሉ
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ በተጫራቾች መመሪያ ሰነድ ላይ በቀረበው ስፔስፊኬሽን /Specification/ መሰረት መሆን ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች በሚወዳደሩበት ጠቅላላ ቦታ ስፋት በሊዝ መነሻ ዋጋ ተባዝቶ ከሚገኘው ውጤት 20 በመቶ ያላነሰ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባን ፍያ ማዘዣ/CPO/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ ሳይሆን ቢቀር ወይንም 20 ከመቶ ቢያንስ ተጫራቹ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከውድድር ይሰረዛል፡፡ እንዲሁም አንድ ተጫራች ሌላው በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም
  4. ተጫራቾች የቅድመ ክፍያ ከጠቅላላው ብር ላይ 30% ፈል የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  5. የጨረታ አሸናፊዎችን ለመለየት የሚከተሉትን የማወዳደሪያ መስፈርቶችን መሰረት በማድረግ ይሆናል፡-

) ተጫራቾች ለቦታው ያቀረቡት ዋጋ 80%

) የሊዝ ቅድመ ፍያ መጠን 20% የሚያዝ ይሆናል

  1. ተጫራች የጨረታውን ሰነድ ሲፒኦ እና ሌሎች የጨረታ ሰነዶችን በታሸገ ኤንቨሎፕ በአብክመ በከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት በከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን 09/10/2017 . እስከ 20/10/2017 . ከቀኑ 1100 ሰዓት ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ጨረታው የሚዘጋበት ቀን 20/10/2017 . 1100 ሰዓት ይሆናል፡፡
  3. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 21/10/2017 . 400 ሰዓት በከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት አዳራሽ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  4. በጋራ ተደራጅተው /በአክሲዮን/ እነ በሚል ሰነድ ለመግዛት የሚፈልጉ አካላት ከሚመለከተው አካል እነ የተባላችሁበትን ህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ መረጃ በስም ዝርዝር ሰነድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  5. ቦታውን ለመጎብኘት ለሚፈልጉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 1100 ሰዓት ለሽያጭ የተዘጋጁ ቦታዎች በሚገኙበት የከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት በሚመድባቸው አስጎብኝዎች ቦታዎቹን መመልከት ይችላሉ።
  6. የአካባቢውን ወቅታዊ የሊዝ ጨረታ መነሻ ዋጋ እና ሌሎች የከተማ መሬትን በሊዝ ለማስተዳደር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 721/ 2014 መሰረት በማድረግ በከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ መመልከት ይችላሉ፡፡
  7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 0913501899/0335540255/0913259920 ወይምንም Gmail address:- Ke.ketemaaglglot@gmail.com መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በአብክመ በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን የከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት /ቤት

 

Save Tender