Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE (የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911-95-45-37
  • Websitehttps://ethio.post/
  • Deadline15 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-07-16 00:00:00
  • Categories Machinery , Used Items , Technological tools

የኢትዮጵያ ፖስታ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴክኖሎጂ እቃዎች ካዝናዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ግጨ 24/2017 .

 

የኢትዮጵያ ፖስታ 2017 . በጀት ዓመት የተለያዩ ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴክኖሎጂ እቃዎች ካዝናዎችን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

  1. ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴኖሎጂ እቃዎች ካዝናዎችን ለመጫረት የማይመለስ ብር 300 (ሁለት መቶ ብር) በድርጅቱ ገንዘብ ቤት 2 ፎቅ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን 2 ፎቅ ግዥ ከፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  2. ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴክኖሎጂ እቃዎች፣ ካዝናዎችን የጨረታ ማስከበሪያ በቅድሚያ በባንከ በተረጋገጠ (CPO) ብር 30,000.00 /ሰላሳ ሺህ ብር/ በጨረታው መዝጊያ ቀን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሃምሌ 09/2017 . በድርጅቱ የሠራተኞች በብ ይከፈታል፡፡
  4. ተጫራቾች ያሸነፉባቸው ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴኖሎጂ እቃዎች፣ ካዝናዎችን በደብዳቤ ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ 10 ቀናት ውስጥ ማንሳት ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ግን በተገለፀው ቀናት ውስጥ ካላነሱ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ CPO ይወረሳል፡፡
  5. እያንዳንዱ ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች የቴክኖሎጂ እቃዎች ካዝናዎችን በተናጠል የሚ ይሆናል፡፡
  6. ያገለገሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ የቴክኖሎጂ እቃዎች ካዝናዎችን የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ሰነዱን ከገዙበት ግዥ ፍል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. አሸናፊ ሲሆኑ በመካከላችን በሚፈጸም ሕጋዊ ውል መሠረት ይከናወናል፡፡
  8. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

/ለበለጠ መረጃ 0911954537 /

 

የኢትዮጵ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት

 

Save Tender