Tender Detail

Tender Details

  • Company በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ኳስ ሜዳ እሸት ት/ቤት ጀርባ ወረዳ 9 አስተዳደር ህንጻ 2ተኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-2-30-41-01
  • Website
  • Deadline22 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-07-22 00:00:00
  • Categories Printing And Publishing , Catering And Cafeteria Services , Transportation Service And Cargo , Hotel Equipment

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፋይናንስ ጽ/ቤት በስሩ ላሉት ጽ/ቤቶች በ 2018 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን የሰራተኛ ካፌ መስተንግዶ ከነሙሉ እቃው ጋር እንዲሁም የሠራተኞች የውስጥ መስተንግዶ ፣ የህትመት ስራዎች የትራንስፖርት አገልግሎት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ 001/2018

 

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፋይናንስ /ቤት በስሩ /ቤቶች 2018 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን የሰራተኛ ካፌ መስተንግዶ ከነሙሉ ጋር እንዲሁም የሠራተኞች የውስጥ መስተንግዶ የህትመት ስራዎች የትራንስፖርት አገልግሎት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡-

በጨረታው መወዳደር የሚችሉት የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል በሚያመርቱት ምርት ብቻ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ በአቅራቢነት ሊስት የተመዘገቡበት የምስክር ወረቀት እንዲሁም የቫት ተመዝጋቢ የምስክር ወረቀት እና ህጋዊ ደረሰኝ ያላቸው

  1. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ

ሎት 1 መስተንግዶ 3,545.00

ሎት 2 ትራንስፖርት 3,000.00

ሎት 3 የሠራተኞች ካፌ ከሙሉ እቃዎች ጋር 21,186.00

ሎት 4 ህትመት 5042.00

  1. የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመፈል በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 እሸት /ቤት ጀርባ የወረዳ 09 አስተዳደር 2ተኛ ፎቅ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 2 በመምጣት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ለተከታታይ የስራ ቀናት እስከ 10ኛው ቀን 1100 ሰዓት ሰነድ ማስገባት ይቻላል (10 ቀን 17/1/2017 (በዓል ከሆነ ወይም ቅዳሜና እሑድ ከሆነ በቀጣይ የስራ ቀን) በአዲስ ከተማ ፍለ ከተማ ወረዳ 9 //ቤት 2ተኛ ፎቅ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም የጨረታ ሳጥን 11ኛው ቀን ጨረታው 330 ታሽጎ በዚያኑ ቀን 400 ተጫራ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ ወረዳ 9 //ቤት 2 ፎቅ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  4. ተጫራ ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይም ፍሉድ ያለበት ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  5. ተጫራ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው
  6. ተጫራ በወሰዱት በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ላይ በመፈረም እና ህጋዊ ማህተም በማድረግ ፋይናሻል እና ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ በየሎቱ ለዮበቻ በማሸግ በወረዳው አድራሻ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ 10 ቀን 1100 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  7. በጨረታ ሰነድ ላይ ፊርማ እና ማህተም የሌለው የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም
  8. ተጫራ ያለፉበትን እቃዎች በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ግምጃ ቤት በራሳቸው ትራንስፖርት ማድረስ አለባቸው
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  10. ተጫራ የጨረታ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት በተወዳደሩበት ዝርዝር እቃዎች መሰረት ናሙናውን አስቀድሞ ማቅረብ አለባቸው ጨረታ ከተከፈተ የሚቀርብ ናሙና ተቀባይነት የለውም፡፡
  11. ተጫራቾች በሚወዳደሩበት በእያንዳንዱ የእ ዋጋ ላይ ቫት ተጨምሮ መሙላት አለባቸው ይህ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም
  12. አነስተኛና ጥቃቅን በሚያመርቱት ምርት ብቻ ልዩ ድጋፍ ይደረግላቸዋል፡፡ በማያመርቱት ምርት ላይ ግን እንደማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያና የውል ማስከበሪያ ማስያዝ አለባቸው

ድራሻ፡-

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ኳስ ሜዳ /ቤት ጀርባ ወረዳ 9 አስተዳደር ህንጻ 2ተኛ ፎቅ

ስልክ ቁጥር 011-2-30-41-01 / 011-2-75-90-43

 

በአዲስ ከተማ ክፍ ከተማ ወረዳ 9 ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender