Tender Detail

Tender Details

  • Company በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ጉዳይ ችሎት
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline23 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-08-23 00:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሃብሄር ጉዳይ ችሎት በአዳማ ከተማ ደምበላ ከ/ከተማ ኢሬቻ ወረዳ ውስጥ የሚገኘውን ቤት በጨረታ አወዳድሮ የሚሸጥ መሆኑን እየገለጽን መግዛት የሚፈልጉ ቀርባችሁ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በፍ//ባለ መብት ምህረት ሃይሉ እና /ባለ እዳ ፍጹም ሃይሉ 6 ሰዎች መካከል የሚገኝ የአፈጻጸ ክርክር አስመልቶ፡ የካርታ ቁጥር 619/83 እና የቤት ቁጥር 921 የሆነ በሟች አቶ ሃይሉ አያና ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በአዳማ ከተማ ደምበላ /ከተማ ኢሬቻ ወረዳ ውስጥ ስፋቱ 300 . ላይ የሚገኝ በባለሞያ ቀረበ ግምት ብር 3,640,816.39 /ሶስት ሚሊየን ስድስት መቶ አርባ ሺህ ስምንት መቶ አስራ ስድስት 39/100 ሳንቲም/ መነሻ ዋጋ በማድረግ ግልጽ በሆነ ጨረታ በቀን 17/12/2017 330 ሰዓት እስከ 630 ቤቱ በሚገኝበት የጨረታ ኮሚቴው በመግዛት ለሚፈልጉ ሰዎችን ድርጅቶችን አወዳድሮ የሚሸጥ መሆኑን እየገለጽን መግዛት የሚፈልግ ቀርባችሁ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. የጨረታ ማስታወቂያው አየር ላይ የሚቆየው ከቀን 16/11/2017 እስከ 16/12/2017 ለተከታታይ 30 ቀናት በቤቱ በር እና አጥር ላይ በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አጥር፣ በኢሬታ ወረዳ አስተዳደር በቤቱ ቅጥር ጊቢ ውስጥ፣ ውስ ቤቱ የሚገኝበት ቦታ ሰፊው ማህበረሰብ ሊገኝ የሚችልበት ቦታ እና በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ የሚቆይ ይሆናል፡፡
  2. መግዛት የሚፈልግ ሰው /ድርጅት/ የግምቱን ገንዘብ ብር 3,640,816.39 /ሶስት ሚሊየን ስድስት መቶ አርባ ሺህ ስምንት መቶ አስራ ስድስት 39/100 ሳንቲም/
  3. 1/4 .. ገቢ ማድረጉን የባን ማስረጃ (እስሊፕ) ማቅረብ አለበት፡፡

 

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍትሃብሄር ጉዳይ ችሎት

 

Save Tender