አማራ ባንክ አ.ማ የሰጠው ብድር ባለመክፈሉ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሻሻለው 216/92 መሠረት በእዳ ማካካሻነት የወረሰውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ግልጽ ጨረታ
ማስታወቂያ ቁጥር አባ/ንፋማመ/01/17
አማራ ባንክ አ.ማ የሰጠው ብድር ባለመክፈሉ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሻሻለው 216/92 መሠረት በእዳ ማካካሻነት የወረሰውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ሙሉ ስም |
የንብረቱ ዓይነትና አገልግሎት |
የቦታው ስፋት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ
|
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚከናወንበት |
ጨረታው የሚከናወንበት ቦታ |
||||
|
ከተማ |
ክ/ ከተማ |
ወረዳ |
ልዩ ቦታ |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||
|
1 |
አብርሃም ተክሉ ገ/ህይወት |
መኖሪያ ቤት G+3 |
288 ካ.ሜ |
ለ/ኩራ/13/30/2/37249/0199/1/00 |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
02 |
አያት አደባባይ |
40,447,668.47 |
ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም |
4፡00 |
በዋናው መሥሪያ ቤት 20ኛ ፎቅ |
|
2 |
አብርሃም ተክሉ ገ/ህይወት |
መኖሪያ ቤት G+2 |
480 ካ.ሜ |
AA000050904298 |
አ.አ |
የካ |
09 |
ኮተቤ 02 |
47,953,873.41 |
ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም |
4፡00 |
በዋናው መሥሪያ ቤት 20ኛ ፎቅ |
|
3 |
ፋርሚያ አግሪ ግሮው ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
መኖሪያ ቤት |
200 ካ.ሜ |
SUL/2292/12 |
ሸገር |
ሱሉልታ |
01 |
ሱሉልታ |
5,349,773.55 |
ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም |
4፡00 |
በዋናው መሥሪያ ቤት 20ኛ ፎቅ |
|
4 |
ፋርሚያ አግሪ ግሮው ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
መኖሪያ ቤት |
200 ካ.ሜ |
SUL/2293/12 |
ሸገር |
ሱሉልታ |
01 |
ሱሉልታ |
5,349,773.55 |
ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም |
4፡00 |
በዋናው መሥሪያ ቤት 20ኛ ፎቅ |
|
5 |
ከወዲያኛው ላቀው ሀብተመስቀል |
መኖሪያ ቤት |
200 ካ.ሜ |
ል/ቀማ/ቤታዊ/884/15 |
አርባ ምንጭ |
ሲቃላ |
ወዜ ቀበሌ |
ድል ፋና |
5,175,519.03 |
ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም |
4፡00 |
አርባ ምንጭ አማራ ባንክ ሴቻ ቅርንጫፍ |
የጨረታ መመሪያዎች -
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በሂሳብ ቁጥር ETB1756800010001 የማይመልስ 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል ለገሃር በሚገኘው በዋናው መሥሪያ ቤት 20ኛ ፎቅ ንብረትና ፋሲሊቲ ማኔጅመንት 5 መምሪያ እና አርባ ምንጭ አማራ ባንክ ሴቻ ቅርንጫፍ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሐምሌ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 5% የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በአቅራቢያቸው ከሚገኙ የአማራ ባንክ ቅርንጫፎች በባንኩ ስም ሲ.ፒ.ኦ /CPO/ በማሠራት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ማስገባት ይችላሉ።
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት ከባንኩ ጋር የሽያጭ ውል መፈራረም ይኖርበታል።
- የጨረታው አሸናፊ ውል በተዋዋለ በ15 ቀናት ውስጥ ዋጋውን አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በ3 ቀናት ውስጥ ይመለስላቸዋል፡፡
- ጨረታው ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተ.ቁ 1 በተጠቀሰው አድራሻ ይካሄዳል።
- የጨረታው አሸናፊ ከንብረቱ ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግሥት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም የስም ዝውውር እና ተዛማጅ ወጪዎችን ይከፍላል፡፡
- ቤቶቹን በሥራ ሰዓት በፕሮግራም መጎብኘት ማየት ይችላሉ፡፡
- በባንኩ የብድር ፖሊሲና መመሪያ መሰረት የሚፈለገውን መስፈርት አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ባንኩ የ70 በመቶ ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡
- ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ 011-558-2660 መደወል ይችላሉ።
አማራ ባንክ አ.ማ
