Tender Detail

Tender Details

  • Company Boru Meda General Hospital (ቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል)
  • Address ደቡብ ወሎ : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 033-2-41-50-05
  • Website
  • Deadline09 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-09 00:00:00
  • Categories Vehicle Spare Parts

የቦሩ ሜዳ ጠ/ሆስፒታል ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የቀረበውን ዝርዝር በግልፅ ጨረታ ዘዴ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የቦሩ ሜዳ /ሆስፒታል 2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የቀረበውን ዝርዝር በግልፅ ጨረታ ዘዴ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ሆነም ከዚህ በታች በቀረበው ሱት ዝርዝር መሰረት።

 

.

ሎት

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ

የውድድሩ ዓይነት

ምርመራ

1.

01

የመኪና እቃ

20,000

በድምር ሎት

1 ግዜ ግዥ

 

  1. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ለሁሉም ሎት የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ (የስራ ፍቃድ) ያላቸውየዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. ግዥው 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ለሆነ እቃ ግዥና አገልግሎት የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆኑ
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin) ተመዝጋቢ የሆኑ ለሁሉም ሎት
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት በሆስፒታል ግቢ በመቅረብ ከዛሬ ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 (አስራ አምስት) ቀን ውስጥ በመምጣት መውሰድ ይችላሉ።
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ሰነድ ዋናው በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ወይም ቢሮ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋት 400 ሰዓት ታሽጎ 430 ሰዓት ይከፈታል፡፡ በተጠቀሰው ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ መጫረቻ ሰነድ ላይ ሲሞሉ ለሁሉም ሎት ቫትን ወይም TOT ጨምሮ መሆን ይኖርበታል፡፡ ለሁሉም ሎቶች የውለታ ማስከበሪያ በመመሪያው መሰረት ውል ይወስዳሉ።
  6. ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት የጨረታ ማስከበሪያ ብር ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው መሰረት ከባንክ በተረጋገጠ .. ወይም ጥሬ ገንዘብ ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  7. ተጫራቾች ከጨረታው ሰነዱ ጋር አብሮ በቀረበው የጨረታ መመሪያ መሰረት ተገዥ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡ / ቫት ሰብሳቢ መሆኑን እናሳውቃለን።
  8. የጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ 40 ቀን ሲሆን
  9. ሆስፒታሉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ተጫራቾች በሚከፈትበት ቀን ቢኖሩም ባይኖሩም ከመከፈት የሚያስተጓጉል ነገር አይኖርም። የጨረታ ሳጥኑ የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይንም በበዓል ቀን የሚሆን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይከፈታል።

 

በለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 033 241 50 05/ደው ይጠይቁን፡፡

 

የቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል

 

Save Tender