Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Steel Pipe Mill PLC (OSPM) (የኦሮሚያ ስቲል ፓይፕ ሚል ኃ.የተ.የግ.ማ)
  • Address ቦሌ መንገድ የኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ብትወደድ ባህሩ ህንጻ 3ኛ ወለል : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115522681
  • Websitehttps://oromiasteelpipemill.com/wp/
  • Deadline11 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-11 00:00:00
  • Categories Cleaning And Janitorial Equipment , Stationery Materials

የኦሮሚያ ስቲል ፓይፕ ሚል ኃ.የተ.የግ.ማ. ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የቢሮ ዕቃዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር OSPMPLC. NCB 01/2018

 

  1. የኦሮሚያ ስቲል ፓይፕ ሚል .የተ.የግ.. ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የቢሮ ዕቃዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  2. ስለሆነም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት አንድ ወይም ሙሉ በሙሉ ጨረታ ላይ ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡

 

ሎት

የዕቃው ዓይነት

መግለጫ

1

የጽህፈት መሳሪያ እቃዎች

የዕቃው ዓይነትና ብዛት በሰነዱ ተመላክቷል

2

የጽዳት እቃዎች

የዕቃው ዓይነትና ብዛት በሰነዱ ተመላክቷል

 

  1. ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ዋና መስሪያ ቤት የቦሌ መንገድ ቢትወደድ ባህሩ አብረሃም ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ ክፍል ቁጥር 301 ግዥ ክፍል P.O. BOX 8123. Tel. +251-115 52 26 81/+251 115 52 27 31 ማግኘት ይቻላል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል፣ የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ፣ በጨረታ ለመሳተፍ በመንግስት የግዥ ባለስልጣን የተሰጠ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ "TIN & VAT Certificate" ኮፒ ከማመልከቻ ጋር በማቅረብ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከሚወዳደሩበት ዋጋ 1% ያላነሰ ከላይ በተጠቀሰው /ቤት .. ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ (የኢንሹራንስ ማስያዣ ተቀባይነት የለውም) ከታወቀ ባንክ እስከ ነሐሴ 5 ቀን 2017 . 4:00 ሰዓት ማቅረብ አለባቸው።
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ተወካዮች በተገኙበት ነሐሴ 5 ቀን 2017 ከጠዋቱ 430 በኩባንያው ዋና /ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  5. የኦሮሚያ ስቲል ፓይፕ ሚል .የተ.የግ.ማህበር ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

የኦሮሚያ ስቲል ፓይፕ ሚል .የተ.የግ..

 

Save Tender