Tender Detail

Tender Details

  • Company ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ
  • Address ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ተዘንአ ሆስፒታል አካባቢ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5-586725
  • Website
  • Deadline19 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-08-19 00:00:00
  • Categories Machinery Spare Parts , Vehicle Spare Parts

የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

ብሔራዊ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር:- ጣበስፋ / ብግጨ /01/2017/2018

 

የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ

ሎት 1 ያዊ ሽኖች የሚው ማ፣ ነር ቱብ፣ ፍላፕ

2. የሞተር ሳይክል መለዋወጫ፣

1-3. የቶዮታ ደብልና ሲን መኪና ዋወጫ፣

4. የኒሳን መኪና መለዋወጫ፣

-5. የተ ማሽኖች ዋወጫ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል።

  1. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ብቁ ተጫራቾች ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን  የሚያረጋግጥ ከግብር ሰብሳቢው ባለሥልጣን የተሰጠ የታ ሊራንስና በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ደብዳቤ/ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስ ወረቀት፣ በተጨማሪም ተጫራ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌላ አግባብነት ያለው አካል ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸውን የሚያረጋግጥ የምስ ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2. ጨረታው ነሐሴ 13 ቀን 2017 . ከረፋዱ 400 ሰዓት ላይ ይዘጋል ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው መክፈቻ ላይ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከታች በቁጥር 4 በተገለፀው አድራሻ ነሐሴ 13 ቀን 2017 . ከረፋዱ 430 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ ዘግይቶ የሚቀርብ የመጫረቻ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በተጫራቹ ድርጅት ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባን ሂሳብ ቁጥር 1000057735167 በጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ስም በመፈልና የባን አድቫይስ በማቅረብ በተራ .4 ከተመለከተው ቢሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው ማስረከቢያና ፈቻ አድራሻ ቀጥሎ የተመለከተው ነው፡፡

ጣና በስስ ስኳር ብሪካ ማስተባበሪያ ቢሮ

ሶስት ቁጥር ማዞሪያ /ታል/ ለፊ ፈዴራል ቤቶች ኮርፖሽን ህንፃ ራውንድ

ስልክ ቁጥር 011-558-6725

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

  1. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 2% ብር በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ ሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ባልተመሠረተ የባንክ ዋስትና (ጋራንቲ) ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 60 ቀናት ነው፡፡
  3. የጨረታው ማስከበሪያ ዋስትና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 90 ቀናት ነው።
  4.  ፋብሪካው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በስልክ ቁጥር፡- 011-5-58-67-25 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ጣና ስኳር ፋብሪካ

 

Save Tender